ኑሮአቸው እንደሰው ያይደለ በምድረ በዳ እንደመላእክት የኖሩትና በዝቋላ ተራራ ባለው ባሕር ውስጥ 100 ዓመት ተዘቅዝቀው ለኢትዮጵያ ሰዎች ምሕረትን የለመኑትቅዱስ፡ ከደቡባዊ ግብፅ ከቆላው አገር ከንሒሳ የተገኙ ገዳማዊ ናቸው፡፡ አባታቸው ስምዖን ከነገደ ብንያም ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ አቅሌስያ ይባላሉ፡፡ ወላጆቻቸው በእግዚአብሔር ፊት ደጋጎች የነበሩ ቢሆኑም አቅሌስያ መካን ሆና ልጅ በማጣቷ እያለቀሰች 30 ዘመን ኖራለች፡፡
- Күн бұрын
100 ዓመት ተዘቅዝቀው ለኢትዮጵያ ሰዎች ምሕረትን የለመኑት
- Рет қаралды 21,039
Пікірлер: 125