በቤተ ክርስቲያን የልደት ቀን፡ መንፈስ ቅዱስ በሐዋርያት ላይ የወረደበት እና 72 ቋንቋዎችን የገለጠበት፡ የወንጌላዊው የማርቆስ እናት ቤት (ጽርሐ ጽዮን)፡ የኢትዮጵያውያን አይሁዶች የጸሎት ቦታቸው ነበር። ጌታ፡ የመጨረሻውን እራት ከደቀመዛሙርቱ ጋር ያደገረበትም ቤት፡ ይኸው ቤት ነበር።
ለመኾኑ፡ ብዙ ምኩራቦችና የጸሎት ቤቶች በኢየሩሳሌም እያሉ፡ ጌታ፡ ይኽንን ቤት፡ ለታላላቅ የሐዲስ ኪዳን ምሥጢራት መፈጸሚያነት፡ ለምን መረጠው?
ዋቢ መጻሕፍት፦
መርቆሬዎስ አረጋ (ሊቀ ብርሃናት) (1994)። የቅዱሳን ታሪክ አምስተኛ መጽሓፍ። ሉሲ ማተሚያ ድርጅት።
ተስፋ ሥላሴ ሞገስ (አባ)። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው፤ የተዋሕዶ አንበሣም መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። (አዲስ አበባ፥ 1988)
አማን በላይ (መሪ ራስ) (2009)። ከኖኅ እስከ አሁን የኢትዮጵያውያን ርእሰ ዐውደ ዓመትና የዘመን አቆጣጠር። ፋር ኢስት ትሬዲንግ ኃላ. የተ. የግ. ማኅበር።
ጳውሎስ መን አመኖ። የኢየሩሳሌምና የቅዱሳት ቦታዎች ታሪክ። ኢየሩሳሌም መታሰቢያ ድርጅት፥ ቅዱስ ጊዮርጊስ ማተሚያ ቤት።
The Last Supper and Pentecost: • The Last Supper and Pe...
Негізгі бет በዓለ ሃምሳ እና ኢትዮጵያውያን (ልዩ ዝግጅት) - በዶ/ር መስከረም ለቺሣ
Пікірлер: 217