በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን በመንግስትና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ድርድር እንዲደረግ ለማመቻቸት የተቋቋመው ምክር ቤት ከአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ጋር ውይይት አድርጎ ነበር።
ከተቋቋመ ከሁለት ወራት በላይ ያስቆጠረው የአማራ ክልል የሰላም ምክር ቤት ከአሜሪካ አምባሳደር በተጨማሪ ከምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት የልማት ባለስልጣን (ኢጋድ) ጋርም ተወያይቷል። የውይይቱን አላማና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ም/ቤቱ ይህን ብሏል።
Негізгі бет በፋኖና በመንግስት መካከል የድርድር አመቻች ም/ቤት መግለጫ ጳጉሜ 2/2016
Пікірлер: 62