▶️▶️"ተንሥዕ እግዚኦ ውስተ እረፍትከ፤ አንተ ወታቦተ መቅደስከ፤ አቤቱ ወደ እረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦት" መዝ 131፡8 አለቃ አያሌው ታምሩ || #ሐይመት_ሚዲያ#ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ▶️▶️
“የታካች እጅ ችግረኛ ታደርጋለች፤ የትጉህ እጅ ግን ባለጠጋ ታደርጋለች። በበጋ የሚያከማች ልጅ አስተዋይ ነው፤ በመከር የሚተኛ ግን እርሱ ራሱን ያስነውራል (ምሳሌ 10:4-5)”
በዚህ "ሐይመት ሚዲያ" የዩቱብ ቻናል የሚተላለፉ ዝግጅቶች የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት እምነት እና ሥርዓትን መሠረት በማድረግ የሚዘጋጁ ሲሆን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምእመናን ሃይማኖታዊ እና ማኅበራዊ ጎዳዮች በጥልቀት የሚዳሰሱበት በሐይመት መልቲ ሚዲያ ባለቤትነት የሚመራ መድረክ ነው። አገግሎታችንን ስለምትደግፉ እናመሰግናለን!!
/ haimmetmedia
Негізгі бет ▶️▶️"አቤቱ ወደ እረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦት" መዝ 131፡8 አለቃ አያሌው ታምሩ ||
Пікірлер