ውድ የምፅዓቱ አዋጅ ነጋሪ ቤተሰቦቻችን የአገልግሎታችን አድማስ እየሰፋ መጥቷልና በተለይም ደግሞ ወንጌል ወዳልተዳረሰባቸው አካባቢ ለመድረስ እንወዳለን። ቀላል የማይባሉም ሰዎች በእኛ አገልግሎት ወደ እግዚአብሔር መንግስት ተቀላቅለዋልና በርካታ ወገኖቻችን በየጊዜው ለምታቀርቡልን በጎፈንድሚ እንድንመጣ
ያበረታታችሁን ወገኖች ከልብ እናመሰግናለን። ይሁን እንጂ ከዚህ ቀደም መሞከራችን አልቀረም ያን ያህል ውጤት አልነበረው። አገልግሎታችንን ማስፋፋት ፈልገናልና አቅም አጠረን የኤዲቲንግ መሳርያዎቻችን ለምንሰራውና ለምናስበው አገልግሎት በቂ ስላልሆኑ የቤተሰቦቻችንን እርዳታ ፈለግን። መልካም ፈቃዳችሁ ከሆነና የመከሩ ስራ ላይ አብሬ መሳተፍ እፈልጋለሁ የምትሉ ወገኖች እጃችሁን እንድዘረጉልንና በዚህ ጎፈንድሚ ልታግዙን ትችላላችሁ።
ማራናታ !!!
gofund.me/87a5c578
Негізгі бет ውድ የምፅዓቱ አዋጅ ነጋሪ ቤተሰቦቻችንና አጋሮቻችን የአገልግሎታችን አድማስ እየሰፋ መጥቷልና አግዙን እግዘብሔር ቤተሰባችሁን ጓዳችሁን ያላችሁን ሁሉ ይባርክ !
Пікірлер: 27