ጌታ በወንጌሉ ምን ብሎ ተናገር: ቢቻላችሁስ ከሁሉም ጋር በሰላም ኑር:: ክርስቶስ የሰላም አምላክ ነው:: ብዙ ሰዎች ስለ እግዚአብሔር ጠበቃ መሆን ይፈልጋሉ:: እግዚአብሔር ግን ጠበቃ ሳይሆን ምስክር ነው የሚፈልገው:: አንድ ክርስቲያን ሊታወቅ የሚገባው ቃሉን ሰምቶ ሲፈጽም ነው:: ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ" ያዕ 1:22 አንድ ክርስቲያን በእውነት ጌታን ይወዳል ቃሉንም ይፈጽማል ሊባል ይገባዋል::
Негізгі бет Deacon Ashenafi Mekonen ቢቻላችሁስ ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ።
Пікірлер: 16