#ETHIOPIA እንደ ሰው የመነነው ገዳም ብሔረ ብፁሐን አባቶቻችን ሲበቁ የሚፈቀድላቸው ገዳም ነው እንደውም እስክሁን ባለው መረጃ ሁለት ሰዎች ብቻ እንደጎብኙት ‹እንዳዩት› ነው የሚነገርለት ሀጢዓት የሌለበት ሀገር መልካም ነገር ብቻ የሚኖርበት እንስሳትና አራዊት ሰውና መላእክት ባንድ ላይ የሚገኙበት አጓጊ ስፍራ ነው ቀጣዩን ከፐሮግራሙ ተከታተሉት………
- 3 жыл бұрын
#ETHIOPIA
- Рет қаралды 109,111
Пікірлер: 526