የመጀመሪያውን የኢትዮጵያ ዘመናዊ ህገ-መንግስት ያረቀቁ፤ አሰበ ተፈሪ(ጭሮ) ከተማን የቆረቆሩ፤ የገንዘብ ሚኒስቴር የነበሩ፤ በልጅነታቸው አደዋ የዘመቱ፤ በአውሮፖ ሀገራት በዲፕሎማት ያገለገሉ፤ አቡካዶን ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ያመጡ፤ የመጀመሪያውን የኢትዮጵያ ቴአትር ፋቡላን የፃፉና ያዘጋጁት፤ ሀገር ሰሪው ፊት አውራሪ ተክለ ሀዋሪያት ተክለ ማሪያም በፋና ከዋክብት፡፡
Негізгі бет ሀገር ሰሪው ፊት አውራሪ ተክለ ሀዋሪያት ተክለ ማሪያም በፋና ክዋክብት
Пікірлер: 5