ጌታችን የይሁዳን ስርቆት ያላጋለጠውና በሹመቱ ያቆየው በተጣለበት አመኔታና በጌታው ትእግሥት ልቡ ተነክቶ እንዲመለስ መንገድ ሊሰጠው ነበር፡፡ ገንዘብ ያዥነቱ ጌታውን ለመሸጥ የሚያስገድድ የገንዘብ እጥረት የማያጋጥመው ሰው ስለሚያደርገው ይሁዳን ምንም ምክንያት ሊያቀርብ የማይችል ያደርገዋል፡፡ የይሁዳ ችግር የገንዘብ እጥረት ሳይሆን የገንዘብ ፍቅር ነበር፡፡ ‹‹ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና›› ይሁዳም ‹‹ይህን ሲመኝ ከሃይማኖት ተሳስቶ በብዙ ሥቃይ ራሱን ወጋ›› (፩ጢሞ. ፮፥፲)
Негізгі бет ሕማማት ( ይሁዳ የመረጠው ጌታ ) ክፍል ሁለት....ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ እንደጻፈው....ቢንያም ብርሐኑ እንዳነበበው
Пікірлер: 45