IMF ከሪፎርም በኋላ ለኢትዮጵያ ቃል የገባው የ3.4 ቢሊየን ዶላር የ4 ዓመት የብድር ስምምነት እንዳለ ይታወቃል። ይህ ቃል የተገባ ስምምነት በሂደት የተከናወኑ ተግባራትን እየገመገመ እንደሚለቀው ይታወቃል። ስለሆነም ከሃምሌ ወር በኋላ የኢትዮጵያ መንግስት የደረሰበትን የሪፎርም ደረጃ ገምግሞ በቀጣይ ሳምንት ቃል ከገባው 10% (345 ሚሊየን ዶላር) ለመልቀቅ ማሰቡን ገልጿል።
የ IMF ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ባደረገው ውይይት የሰጠውን 6 መሰረታዊ ነጥቦች ተከታተሉ....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Email: Wase.belay12@gmail.com
Facebook፦ /economistwasyhun
Telegram: t.me/WaseAlpha
Негізгі бет IMF በኢትዮጵያ ተገኝቶ በመጀመሪያ ውይይት 345 ሚሊየን ዶላር ፈቅዷል። IMF እየተደረገ ባለው ሪፎርም ምን አይቶ ደስተኛ ሆነ....
Пікірлер: 12