ይህም ድጋፍ የሀገሪቱን ዲጂታል ኢኮኖሚ ለማሳደግ እንዲሁም በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ነዋሪዎች የተቀላጠፈ አገልግሎት ተደራሽነትን እንደሚያሻሽል ይታመናል። በተጨማሪም የፕሮግራሙን አሰራር ፣ የባለድርሻ አካላት ትሥሥርን ፣ የማስፋፊያ እና የትግበራ እቅዶችንም ይደግፋል።
Ethiopia secured 350 million USD in funding from the World Bank for adopting a Foundational Digital ID called Fayda. The funding is expected to boost the country’s digital economy and improve access to services for millions of residents; it will also support the program's progress, partnerships, and plans for expansion and implementation.
Негізгі бет ኢትዮጵያ ለፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ትግበራ የሚውል የ350 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ከአለም ባንክ ማግኘት ችላለች።
Пікірлер: 10