የመስቀል ጥሪ እና የመስቀል ህይወት በሚል ርዕሰ ጉዳይ ከቄስ ኃይለአማኑኤል ዱባለ ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡ ቄስ ኃይለአማኑኤል ዱባለ በአዲስ አበባ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ቄስ ሲሆኑ ከሃያ ዓመት በላይ በአገልግሎት ቆይተዋል፤ የህይወት ልምዳቸውን እና የመጽሐፍ ቅዱስን አስተምሮ አዛምደው አጫውተውናል፡፡ ሙሉን ዝግጅት እንድትከታተሉ እንጋብዛለን፡፡ ክፍል-2
- Күн бұрын
ክፍል-2ll የመስቀል ዋጋ ll ለቤተክርስቲያን መርህ ነውll የድህነት፣ የቤዛነት ኃይልll ቤተክርስቲያን የምትድነው በጸጋ ነው፤ በእምነት ነው፤ በቃል ነው
- Рет қаралды 17
Пікірлер