መጋቢ ጌታነህ አየለ ጌታን ከተቀበሉበት እለት ጀምሮ ራሳቸውን ለጌታ ታማኝ ባሪያ በመሆን ያገለገሉና አሁንም በማገልገል ላይ የሚገኙ የቤተክርስቲያን አባት ናቸው፡፡ ጆሮዋቸውን ለጌታ የተበሳ ሰው ብለው ራሳቸውን ዝቅ አድርገው ለምዕመናን መማር፣ መጽናት ፣ መተከል እንዲሁም ለቤተክርስቲያን መስፋፋት ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡ ይህን ሁሉ እንድሰራ ያደረገኝ "የእግዚአብሔር እርዳታና ጸጋ ነው፡፡" ይላሉ፡፡ "ወደ እግዚአብሔር ቃል እንመለስ" ብለውም አበክረው ይናገራሉ፡፡
Негізгі бет "ክፉ ክፉ ውሳኔዎች ይወሰናሉ፡፡/ በመከራ ያለፈችውን ቤተክርስቲያን የሚፈትን/የመጀመሪያው ታማኝነታችን…ለጠራን ጌታ ነው፡፡/ወደ ቃሉ እንመለስ
Пікірлер