Please please please read the whole chapter. What we are reading here is a letter written to the Corinthians by a person ALIVE at that moment asking people who are not in Christ to submit themselves to the Truth. Now I am not saying that Mary the mother of Jesus was not reaching out to people while she was ALIVE leading them to the Truth. የዮሐንስ ወንጌል 3 16፤ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። In the verse you have shared the writer is saying that God the father beseeching or entreating them (እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ) to beg the people on behalf of Christ to reconcile with God 🤯. If anyone is in Christ he/she is a new creation, therefore, it's their duty of them to lead people to the kingdom of God. Once you are in Christ you have become sons/daughters in direct connection to the Father in Christ Jesus. I'll also share ወደ ሮሜ 8 34፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ( intercession) ክርስቶስ ኢየሱስ ነው:: 1ኛ ጢሞቴዎስ 2 1-2፤ እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ። 3-4፤ ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው። 5፤ አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤ Much love 🫶
Ehete, mahibere kidusan you tube page lay ትምህርተ ሀይማኖት የሚል ተከታታይ ትምህርት አለ. They have all the important informations you need to know starting from the basics.
Пікірлер: 4,5 М.