ላለፉት 13 ዓመታት ምግብም ሆነ መጠጥ ቀምሳ የማታውቀው የደቡብ ክልል ኮንታ ልዩ አመያ ነዋሪ ሙሉወርቅ አምባ
''ምግብ ለልጄ እሰራለሁ ግን እኔ ስለመብላት ትዝ ብሎኝ አያውቅም፤ ለመጨረሻ ጊዜ የበላሁት ምግብ ምስር ወጥ ነው፤ ስለማይርበኝ እና ስለማየተማኝ በልቼም ጠጥቼም አላውቅም''- ሙሉወርቅ አምባ
ወደ ህክምና ተወስዳም ነበረ ነገር ግን ውስጧ ላይ ጋዝ እኒ ምግብም ሆነ ፈሳሽ እንደሌለ መረጋገጡም ተነግሯል።
ሙሉ ዝግጅቱን ይመልከቱ-
Негізгі бет ላለፉት 13 ዓመታት ምግብም ሆነ መጠጥ ቀምሳ የማታውቀው- ሙሉወርቅ አምባው
Пікірлер: 1,6 М.