www.wordpocket.com/bibles/app/...
ፀሎት
ለምኑ፥ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፥ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል። የማቴዎስ ወንጌል 7:7
በእኔ ብትኖሩ ቃሎቼም በእናንተ ቢኖሩ የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል። ኛ የዮሐንስ መልእክት 15:7
ወደ እኔ ጩኽ፥ እኔም እመልስልሃለሁ፤ አንተም የማታውቀውን ታላቅና ኃይለኛ ነገርን አሳይሃለሁ። ትንቢተ ኤርምያስ 33:3
እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ። ትንቢተ ኤርምያስ 29:13
፤ እንዲህም ይሆናል፤ ሳይጠሩ አመልስላቸዋለሁ፥ ገናም ሲናገሩ እሰማለሁ። ትንቢተ ኢሳይያስ 65:24
Негізгі бет ፀሎት ስንፀልይ እንዴት እንፀልይ በዲያቆን ቢኒያም
Пікірлер: 360