የቤተ-ሳይዳ የመጻሕፍትና የንዋያተ ቅዱሳት መሸጫ መደብር አድራሻ ፦ 22 ማዞሪያ ጌታሁን በሻህ ሕንፃ ፊት ለፊት ከአክሱም ሆቴል ወረድ ብሎ ሀኮማል ባስራው አዲሱ ትጋት የገበያ ማእከል (አዲስ ቀይ ህንጻ) የመጀመሪያው ፍሎር ከንብ ባንክ ጎን ያገኙናል። ለበለጠ መረጃ ለዚሁ አገልግሎት ብቻ የሚውል በእዚህ ስልክ መደወል ይቻላል 0919959995 P.O.Box 25084 Code 1000 ይህ ስልክ ሌላ አገልግሎት አያስተናግድም
እንዲሁም በመላው አለም የምትገኙ የወንጌል ተማሪዎቻችን እንዴት በቤተ-ሳይዳ አባታችን የባረኩትን መንፈሳዊ መገልገያዎችን ማግኘት እንችላለን እያላችሁ ለምትጠይቁን ሁሉ
እህት ፤ ወንድም ፤ ዘመድ ቤተሰቦቻችሁን እየላካችሁ አዲስ አበባ ያላችሁ ቤተ-ሳይዳ መጥተው የምትፈልጉትን ከገዙላችሁ በኋላ በዚህ መሰረት ያላችሁበትን ሀገር እና ሙሉ ስም በ( English )እና በ ( Amharic ) ደብዳቤ ከቤተ ሳይዳ ጎን በሚገኘው ( በእምነት እስቴሽነሪ ) ( Beement stationery ) በማጻፍ ማህተብ ስለተዘጋጀ እያደረግንላቸው በ DHL በመላው ዓለም ለምትገኙ መላክ እንደሚችሉ ከወዲሁ እናሳውቃለን
በርቱ!
Негізгі бет መዝሙረ ዳዊት 13:6 የረዳኝን እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፥ ለልዑል እግዚአብሔር ስምም እዘምራለሁ።
Пікірлер: 5