የፌደራል እና የክልል መንግስት ተቋማት በበጀት እጥረት ውስጥ መሆናቸውን የተመለከተ ዘገባ ወጥቷል። በ2015 ዓ.ም. በጀት ዓመት ኢትዮጵያ ታሪካዊ የሆነና ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ በጀት አፅድቃለች። ይህ የሆነው በጦርነት ሳቢያ የዲፕሎማሲ መበላሸት መኖሩ እየታወቀ ነው፡፡ የበጀት ጉድለቱ 300 ቢልየን ብር ገዳማ ነው፡፡ ከሰሞኑ ደግሞ ደሞዝ መክፈል እንደተሳነው እየተነገረ ነው፡፡ ይህንን መነሻ በማድረግ ከአማረ መኮንን ጋር የሀገሪቱ ፖለቲካል ኢኮኖሚ ላይ እንወያያለን፡፡
- Жыл бұрын
"መንግሥት ደሞዝ መክፈል ተስኖታል" የበጀት እጥረቱ
- Рет қаралды 4,614
Пікірлер: 11