" ያዩ ዘንድ ዓይን አላቸው እነርሱም አያዩም፥ ይሰሙም ዘንድ ጆሮ አላቸው እነርሱም አይሰሙም፤ እነርሱ ዓመፀኛ ቤት ናቸውና።" (ትንቢተ ሕዝቅኤል 12፥2)"ዓለም በሞላዋ በክፋት በተያዘችበት"፤ በተለይ ደግሞ በዚህ አስቸጋሪ ዘመንና ትውልድ ውስጥ ያለን ሰዎች፤ በባለጋራ ጠላቶቻቸን የዕድሜ ዘመን ፈተና ውስጥ መገኘታችን የጋራ እውነታ እንደሆነ ፍጹም ባልተማርንበት ጊዜ ውስጥ ልባችሁስ ደንዝዞአልን? ዓይን ሳላችሁ አታዩምን? ጆሮስ ሳላችሁ አትሰሙምን?" (የማርቆስ ወንጌል 8፥18)
- Күн бұрын
Memeher Girma Wondimu 210. ልባችሁስ ደንዝዞአልን? ዓይን ሳላችሁ አታዩምን? ጆሮስ ሳላችሁ አትሰሙምን?" (የማርቆስ ወንጌል 8፥18)
- Рет қаралды 65,122
Пікірлер: 415