ወንድማችን ሙላት ጫካ መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት ካፈራቻቸው ወንድሞች አንዱ ሲሆን ለገዳሙ በሰበካ ጉባኤ አመራርነት ሲያገለግል ቆይቷል። በህመም ምክንያት ቤት እስከቀረበት ድረስ በሰንበት ት/ቤቱ በሥራ አመራር እያገለገለ ነበር።
ሙላት በሀገር ውስጥ በግል እና በመንግሥት የጤና ተቋም ሲታከም የቆየ ቢሆንም፡ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የህክምና ቦርድ በአስቸኳይ ወደ ውጭ ወጥቶ እንዲታከም ጽፈውለታል።
አሁን ባለው የውጭ ምንዛሬ ከ5,000,000 ብር በላይ ያስፈልገዋል። ይህንን በራሱ እና በቤተሰቡ አቅም በላይ ስለሆነ እርዳታችንን በእግዚአብሔር ስም ይጠይቃል።🤲
#CBE#1000619258189
ድጋፉን በመለገስ ! ይህንን መልእክት #ሼር #ሼር ያድርጉ !
Негізгі бет ሙላት_ጫካ
Пікірлер: 11