የዚህ ምስክርነት ዋና ዓላማ የጌታን ትልቅነት ማሳየት፣ ሰዎች በይቅርታ እና በፍቅር እንዲኖሩ ማበራታት እና በመጠፋፋት አካሄድ ኪሳራ እንጂ ትርፍ እንደማይገኝ ማሳየት ነው።
በምስክርነቱ እንደምትባረኩ ሙሉ እምነት አለኝ። ስለሆነው ሁሉ ጌታ ክብሩን ይውሰድ። በዚህ መድረክ ጌታ ያደረገልኝን መልካም ነገር እንድመሰክር ዕድሉን የሰጠችኝን
እህቴን ቲጂን እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ።
የሚመካ ሁሉ በእግዚአብሔር ይመካ!
ሁላችንም የራሳችንን ፈቃድ ሳይሆን የእርሱን ፈቃድ ፈጽመን እንድናልፍ ጌታ ይርዳን!!
ተባረኩ! ሚሻሜ!
Негізгі бет እኛ እና ሚድሮክ 'ኑ ይቅር እንባባል' የህይወት ምስክርነት በ"Nikodimus Show" with Tigist Ejigu
Пікірлер: 25