#ኦሪት #ዘፀአት #ክፍል 8
💜ምዕራፍ 36
-ደብተራ ኦሪት መሠራቷ
💜ምዕራፍ 37
-የቃል ኪዳኑ ታቦትና መቅረዙ መሠራታቸው
💜ምዕራፍ 38
-መሠዊያ መሠራቱ
💜ምዕራፍ 39
-የልብሰ ተክህኖ መሠራት
💜ምዕራፍ 40
-ደብተራ ኦሪትና በውስጧ ያሉት ንዋያት ተሠርተው መፈጸማቸው
-ድንኳኗ የእግዚአብሔርን ክብር እንደተሞላች
💙የዕለቱ ጥያቄዎች💙
፩. ደብተራ ኦሪት እስራኤል ከግብጽ ከወጡ በስንተኛው ዓመት ተተከለች?
ሀ. በመጀመሪያው ዓመት
ለ. በሁለተኛው ዓመት
ሐ. በሦስተኛው ዓመት
መ. በአራተኛው ዓመት
፪. በሥርየት መክደኛው ስንት ኪሩቤል እንዲሣሉ ተደረገ?
ሀ. አራት
ለ. ዐሥራ ስድስት
ሐ. ሁለት
መ. ኻያ አራት
፫. ንዋየ ደብተራ ያልሆነው የቱ ነው?
ሀ. መቅረዝ
ለ. ታቦት
ሐ. መስቀል
መ. ሀ እና ለ
Негізгі бет ኦሪት ዘፀአት ከምዕራፍ 36 እስከ ምዕራፍ 40
Пікірлер