በኢትዮጵያ የዘመናዊ ሙዚቃ ባንድ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠውና ከ1973 እስከ 1986 ዓ.ም ከ250 በላይ የሙዚቃ አልበም የሠራው አይቤክስና ሮሃ ባንድን ከመሰረቱት መካከል ሁለቱ የጋቢና ቪኦኤ እንግዳ ነበሩ። ቤዝ ጊታር ተጫዋቹ ጆቫኒ ሪኮና ባለ ሊድ ጊታሩ ሰላም ስዩም ልምዳቸውን አካፍለውናል። (ውይይቱን ተከታተሉ)
- Күн бұрын
ቆይታ ከሁለት የአይቤክስና ከየሮሃ ባንድ መስራቾችጋር
- Рет қаралды 54,127
Пікірлер: 100