ዝቋላ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም አባቶቻችን አንገታቸውን ደፉ ፣እስከመቸ ግን
በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሚገኘው ጥታዊው የዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም እራሱን ኦነግ ሸኔ ብሎ በሚጠራው ቡድን የገዳሙን መጋቢ ጨምሮ አራት አባቶችን መግደሉን ገዳሙ አስታውቋል፡፡በረከታቸው ይደርብን
አምላክ አባቶቻችንን ይጠብቅልን
Негізгі бет ዝቋላ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም ጥቁር ቀን
Пікірлер