የዛሬዋ ባለታሪክ ከካናዳ ወደ ኢትዮጵያውያ የመጣች ናት::ታሪኳ እጅጉን አስደናቂ እና ልብ የሚነካ ነው::በአሳዛኝ ሁኔታ ትዳሯ ፈርሷል , በ7 ቀን ውስጥ 7 ጊዜ ተደፍራልች , 11 ጊዜራሷን ለማጥፋት ሞክራለች ትክ የሌላት ቁማርተኛ እና ጠጪ ነበረች::ነርስ ብትሆንም ፈቃዷ ተነጥቋል::ልጆቿን እንዳታይ ተደርጋለች::ለማመን በሚከብድ መልኩ ከካናዳ ወጥታ ዛሬ በማንያዘዋል እሸቱ ጊቢ ታሪኳን ለማውራት በቅታለች::ለሁላችንም ስሜት የሚነካውን ታሪክ ከልባችሁ አድምጡት::ተለወጡበት::ሀሳባችሁን ስለምትሰጡን ደስ ይለናል::
Негізгі бет ራሴን ከትልቅ ድልድይ ወረወርኩት | 11 ጊዜ ራሴን ለማጥፋት ሞከርኩኝ |
Пікірлер: 2,2 М.