"ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው!"
መቄዶንያ የአረጋዊያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ከተመሰረተ 11ኛ አመት እየተጠጋው ነው፡፡ ስራውን በ40 ሰዎች የጀመረው ማዕከሉ በአሁኑ ሰዓት ከ7500 በላይ ሰዎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ቅርንጫፎች በመርዳት ላይ የሚገኝ ሲሆን 2 ቢሊዮን ብር የሚያወጣ ሆስፒታል እና የአረጋዊያን ማረፊያም እየገነባ ይገኛል፡፡ ከጎዳና ተነስተው በማዕከሉ እንክብካቤ ወደ ተሻለ የኑሮ ደረጃ የደረሱት የመቄዶንያ ቤተሰቦች ስለተቋሙ እና ስለተቋሙ መስራች አቶ ቢንያም በለጠ ምን ይላሉ?፡፡
Негізгі бет ሰው፣ ልብ እና ህብረት - መቄዶንያ
Пікірлер: 2