በሳቤህ ምንጭ አለም አቀፍ የወንጌል አገልግሎት የተዘጋጀ ከሃረር አቢያተ ክርስቲያናት ህብርት ጋራ በመተባበር በሀረር ከተማ 5ኛ ዙር የወንጌል አባቶችን እና እናቶችን የማመስገን እና የስጦታ የታላቅ ሴት ሽልማት እንዲሁም በ5ዘርፎች እውቅና እና ሽልማት ተሰጥቷል።
*በአጋር ሚኒስትሪዎች ዘርፍ
*በሞዴል ቤተሰብ ዘርፍ
*በበጎ አድራጎት ዘርፍ
*በሞዴል የመንግስት መስሪያ ቤት ዘርፍ
*በጠንካራ አመራር ዘርፍ
ይህንን አገልግሎት ለመደገፍ እና አብራችሁን ለመስራት የምትፈልጉ በመላው አለም ያላቹ በሙሉ በዚህ ስልክ ደውሉልን።
0943949844
ነብይት ማራናታ ተክለስንበት
የሳቤህ ምንጭ አለም አቀፍ የወንጌል አገልግሎት
ዳይሬክተር
Негізгі бет ስለ ኢትዮጵያ የመጣ መልዕክት:- የይሳኮር ትውልድ ይነሳል። በነብይት ማራናታ ተክለሰንበት
Пікірлер: 4