KZ
item
Негізгі бет
Трендинг
Журнал
Ұнаған бейнелер
Ең жақсы KZitem
Фильм және анимация
Автокөліктер мен көлік құралдары
Музыка
Үй жануарлары мен аңдар
Спорт
Ойындар
Комедия
Ойын-сауық
Тәжірибелік нұсқаулар және стиль
Ғылым және технология
Кіру
Тіркелу
Кіру
Тіркелу
Негізгі бет
Трендинг
Журнал
Ұнаған бейнелер
Ең жақсы KZitem
Фильм және анимация
Автокөліктер мен көлік құралдары
Музыка
Үй жануарлары мен аңдар
Спорт
Ойындар
Комедия
Ойын-сауық
Тәжірибелік нұсқаулар және стиль
Ғылым және технология
Негізгі бет
ፍትሐ ነገሥት ክፍል ፫
Күн бұрын
ፍትሐ ነገሥት ክፍል ፫
Рет қаралды
663
ንሕነ ዘክርስቶስ
1
1
ጥምቀት ሰው ከእግዚአብሔር በጸጋ የሚወለድበት ምሥጢር ነው
Жүктеу
Пікірлер: 14
@Tewahedo16
Ай бұрын
ቃለ ሕይወት ያሰማልን የእኔ አባት። ለዛችሁ ፣ ጨዋነታችሁ ፣ ትህትናችሁ፣ ቁጥብነታችሁ በማየት ብቻ ብዙ ትምህርት ይገኛል። በድጋሚ ቃለ ሕይወት ያሰማልን። አስበ መምህራን ያድልልን።
@shitayeurge2629
Жыл бұрын
ቃለ ሕይወትን ያሠማልን
@zagwelalibela
Жыл бұрын
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
@kasakassa9572
Жыл бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏
@ayalsewalamirew5561
Жыл бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን
@kokebtub5368
10 ай бұрын
Kalehywetn yasemaln
@saudalajmi9541
Жыл бұрын
ቃል ሕይወት ያስማልን መምህር
@saudalajmi9541
Жыл бұрын
ወለተ ሰንበት
@jemberuyeneneh9024
Жыл бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር ! 1. ጥያቄ. አንድ ንዑሰ ክርስቲያኑን ለማጥመቅ 5 ዓመት ምስጢረ ስላሴን ከተማረ በኋላ ነው ብለዋል። ቀድሞ ከጨረሰ በ1 በ2 ማጥመቅ ይቻላል ? 1. አጥማቂው ካህን ወይም ማንኛውም ካህን የክርስትና አባት መሆን ይችላል ወይ ? 3. ማየ ገቦም ሆነ ስጋ ወደሙ ይኸ ፀሎት ሲፀለይ ነው የሚለወጡት ለማለት መረጃችን ምንድን ነው? መምህር ያረጋል አበጋዝ ሲያስተምር ሰምቼው ነበር በተለይ አሐዱ ሲባል ይቀየራል ማለት አንችልም መቼ በየትኛው ፀሎት ጊዜ እንደሚቀየር አናውቅም ብሎ አስተምሯልና። ቢያብራሩልን መምህር ?
@edenawizechristos
Жыл бұрын
ሦስት ዓመት ተምሮ ይጠመቅ ነው የሚለው። መሠረታዊውን የቤተክርስቲያን ትምህርት ተምሮ ካጠናቀቀ ግን በካህኑ ምክር ይፈጸማል።
@edenawizechristos
Жыл бұрын
ሁለተኛው ጥያቄ አጥማቂው ካህንም ሌላው ካህንም የክርስትና አባት መሆን ይችላል። በካህኑ ጸሎት ማየ ገቦም ሥጋ ወደሙም ይሆናል። በየትኛው ኃይለ ቃል ለሚለው ግን አይታወቅም።
@jemberuyeneneh9024
Жыл бұрын
እግዚአብሔር ይስጥልኝ። አስበ መምህራንን ያድልልኝ መምህር።
@Tewahedo16
Ай бұрын
" ጸሎት ሲጸለይ ወደ ማየ ገቦነትና ወደ ሥጋወደሙ ይለወጣል " ማለትና " ወደ ሥጋወደሙ ሆነ ወደ ማየ ገቦ ፍጹም የሚለወጥበት ትክክለኛ ደቂቃና ሰከንድ ወይም ልክ የትኛው ቃለ ጸሎት ሲነገ እንደሚለወጥ አይታወቅም " ማለት የሰማይና የምድር ያህል ልዩነት አላቸው። ያረጋል ያለው " ህብስቱና ወይኑ በሥርዓተ ቅዳሴው ይለወጣል።ነገር ግን አሐዱ አብ ሲባል ይሁን ፈኑ ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ሲል የሚለወጠው አይታወቅም እግዚአብሔር ብቻ ነው የሚያውቀው ነው " ያለው። ለእኛም የሚጠቅመን መቼ እንደሚለወጥ ማወቅ ሳይሆን እንደሚለወት አውቆ በእምነት መቀበልና ሀትያታችንን መተውና ያልበላንን አንከክ ። ከልብ መንፈሳውያን ብንሆን ፍቅረ እግዚአብሔር ብንረዳ እንዲህ አይነት ጥያቄዎችን ለማንሳት ግዜም አይኖረንም ነበር። በሥነ መለኮት እጅግ የተራቀቁ አባቶቻችንን ያላሳሰበ ነገር እኛን ለምን እንደሚያሳስበን እንጃ። እስቲ ከሁሉ በፊት መራቀቁን ትተን የመንፈሳዊ እድገት መጀመርያ የሆነውን ፈሪሀ እግዚአብሔርን ገንዘብ ለማድረግ እንጣር።
@zem7435
Жыл бұрын
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
Пікірлер: 14