-ማስታወሻ፥ ኤርትራዊ ወይንም ኦሮሞ መሆን በራሱ ሕጸጽ ያለው ሆኖ አይደለም። ኤርትራዊም፣ ኦሮሞም የሆኑ ሰዎች በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠሩ የሰው ልጆች ናቸው፤ የሰው ልጅ ሁሉ ደግሞ በሰውነቱና ሰው ሆኖ በመፈጠሩ በፈጣሪ ዓይን እኩል ነው። ነገር ግን፣ ፖለቲካዊ በሆነ ዐውድ ሰውን የሌለውን ወይንም የውሸት ማንነት መስጠት ሌላ ትርጉም የሚሰጥ በመሆኑ የስም ማጥፋት (ከፍ ሲልም ወንጀል) ነው።
-እርምት፥ "ኢትዮጵያን ሪቪው" ጋዜጣ ሳይሆን መጽሔት ነው
Негізгі бет እውነተኛው የኤሊያስ ክፍሌ ማንነትና የተዛመቱ የውሸት ትርክቶች
Пікірлер: 413