ይህ ንግሥናን በስራ ንግሥተ ነገስት እኅተ ማርያም ዘ - ኢ ትዮጵያ በኂሩተ ሥላሴ ቤት በመገ(ኘ)ት በማህበሩ ስር ስላለው የዳንቴል(ኪሮሽ) ስፌት ስራ ያደረጉት ድንቅ ቃለ-መጠይቅ ነው።
የመ(ጀ)መሪያ ድንቅ ፖድካስት ብንለው ማጋነን አይሆንም...
እግዚአብሔር ስራውን ይባርክልን ፣ የሚሰሩትንም በዚህ አገልግሎት ያሉትን እመብርሀን ታስብልን...
ኩልክሙ በማህበሩ ስራ ያላ(ች)ሁ : በርቱ ፣ ተበራቱ ፣ ጠንክሩ ፣ ትጉህ ሰራተ(ኛ)ን የሚወድ : ከዮሴፍ ጋር ግብጽ የወረደ ፣ በፈርኦን ፊት ሞገስን የሰጠ ፣ የቦኤዝን እር(ሻ) የባረከ ፣ ዳንኤልን ከፍ ከፍ ያደረገ እግዚአብሔር አምላክ ከእ(ኛ) ጋራ ሆኖ ስራ(ች)ንን ስራ(ች)ሁን ይባርክ [ለይኩን] እያለን.... ለአሁን ግን እነሆ ቃለ መጠይቁ....
Негізгі бет ጥልፍ እና ጥበብ የጥንት ስልጣኔ የታላቅነት ውጤት የሆነው ይሄው ዛሬም በማኅበሩ እየተሰራ ነው ታሪክ ራሱን ይደግማል ።
Пікірлер: 55