ቤለር 15 ሜዳ አካባቢ ነዋሪ የሆነው ሌንቦ / መኮንን ሃ/ ማሪያም/ ያለፉትን 22 ዓመታት ጫማ አላደረገም : በዚህም የተነሳ "ሌንቦ ባዶ እግር " የሚል መጠሪያን አግኝቷል :: ሌንቦ እጽዋትን ለሀገር; መጽሀፍትን ለህጻናት በሚል ሀሳብ በአካባቢው በግሉ ሲንቀሳቀስ ቆይቷል:: በዚህም ፋና ከ6 ወር በፊት በቦታው ተገኝቶ ቀረጻ አድርጎ ነበር:: አሁን ላይ ሌንቦ ጎብኚ አግኝቻለሁ ይላል::
Негізгі бет ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ከልቤ አመሰግናለሁ (ሌንቦ ባዶ እግር)
Пікірлер: 127