ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 99.4 በህግ አግባብ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የሚቀርበው የAddis Ababa University IHL Clinic ፖድካስት ሁለተኛውን ክፍል ይዘን ቀርበናን። የአፍሪካ ህጻናት ቀን መታሰቢያ ላይ የተቀረጸው ይህ ሁለተኛው ክፍል ጦርነቶች በልጆች ላይ ላይ የሚያደርሱት አስከፊ ተጽእኖ ላይ ያተኩራል።
ዳይሬክተራችን ሊያ መሃሪ ረዳኢ ከብርሀኑ ቸኮል ጋር በመሆን ጦርነት በልጆች - በተለይም በአፍሪካ ህጻናት - ላይ ስላለው ልዩ እና አስከፊ ተጽዕኖ ላይ ያተኩራል። እንዲሁም እነዚህ ተፅእኖዎች በወንድ እና ሴት ህጻናት ላይ እንዴት እንደሚለያዩ እና በግጭት ጊዜ እነሱን ለመጠበቅ የተነደፉትን የህግ ማዕቀፎች፤ ለምሳሌ የአለም አቀፍ የሰብአዊነት ህግ እና የአለም አቀፍ እና የአፍሪካ የሰብአዊ መብት ህጎችን ይቃኛሉ።
እነዚህ ህጎች በተግባር ምን ያህል ውጤታማ ነበሩ?
ለማወቅ ሙሉ ውይይቱን እዚህ ይከታተሉ!
We're excited to bring you the second episode of the Addis Ababa University IHL Clinic Podcast, in collaboration with Behig Agbab on Addis Ababa University Community Radio FM 99.4. This episode was recorded in commemoration of the Day of the African Child and highlights the often overlooked but devastating impact that armed conflicts have on children.
In this episode, our Director, Lea Mehari Redae, joins Berhanu Chekol to discuss the specific and disproportionate effects armed conflict has on children, with a particular focus on African children. They also discuss how these impacts vary for boys and girls and explore the legal frameworks-including International Humanitarian Law and International and African human rights laws-designed to protect them during times of conflict.
How effective have these laws been in practice?
Watch the full discussion to find out!
Don't forget to like, subscribe, and share this important conversation.
Video credit: Rosa Woldemichael
Негізгі бет The Impact of Armed Conflict on Children | AAU IHL Clinic x በህግ አግባብ Podcast, Ep. 2
Пікірлер