Author and critic Mr Getachew Belete
He calls himself a literary expert. He is a writer, critic, researcher and former president of the Ethiopian Writers Association.
Wherever there are issues related to reading in Ethiopia, he is there. He is not called a witness for reading many books.
Now it is my job to consult, train and prepare books on communication leadership.
"I am lucky that I come from a family that is close to reading. I studied literature at Addis Ababa University on my own. I have a good reading experience. But the experience of reading books for young people is being challenged especially by social media," says author and critic Gete Bele.
ደራሲ እና ሃያሲ ጌታቸው በለጠ
ራሱን የስነፅሁፍ ባለሙያ እያለ ነው የሚጠራው፡፡እርሱ ደራሲ፣ሃያሲ፣ ተመራማሪ እና የቀድሞ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማሕበር ፕሬዚዳንት ነው፡፡
በኢትዮጵያ ንባብን የተመለከቱ ጉዳዮች ባሉበት ቦታ ሁሉ እርሱ አለ፡፡ብዙ መፅሃፍት ስለማንበቡ ምስክር አይጠራበትም፡፡
አሁን የማማከር፣ የማሰልጠን እንዲሁም በኮሙኒኬሽን አመራር ጉዳይ ላይ መጻሕፍትን ማዘጋጀት ስራዬ ብሎ ተያይዞታል፡፡
‹‹እኔ እድለኛ ነኝ ለንባብ ቅርበት ካላቸው ቤተሰቦች ነው የተገኘሁት፡፡ስነፅሁፍን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፍላጎቴ ነው የተማርኩት፡፡ጥሩ የማንበብ ልምድ አለኝ፡፡ የወጣቱን መፃህፍት የማንበብ ልምድ ግን በተለይ ማህበራዊ ሚዲያያው እየተፈታተነው ነው››ይላል ደራሲና ሃያሲ ጌታቸው በለጠ፡፡
የዚህ ታላቅ ደራሲና ሃያሲ ስራ አጭር የድርሰት ስራ የሆነውን "ስሞተኛው" የተሰኘውን ትረካ ተጋበዙልን።
#tireka #ትረካ #amharicaudiobooks
#ኢትዮጵያ
#ethiopia #አዲስአበባ
#habesha
#ከመጻሕፍት_አለም
#ስነጥበብ
Негізгі бет Tireka- "ስሞተኛው" በዳግላስ ጴጥሮስ አጭር ልብወለድ ትረካ
Пікірлер: 2