የመላእክትን ምግብ ሰጠኻቸው፤ ሁሉንም የሚያስደስት፥ ጣዕሙም ለሁሉም የሚስማማውን የሰማይ መና ያለመሰልቸት አቀረብክላቸው። መጽሐፈ ጥበብ 16 ÷ 20
ሰው ከቅዱስ ያሬድ እንደተረዳው በሰማዩ ሥርዓት እንደመላእክቱ እግዚአብሔርን ያመሰግናል እናም ምስጋና ምግባቸው የሆነ የመላእክቱን ምግብ ለነፍሱ ይመግባታል፡፡
ይህ በኢ/ኦ/ተ/ቤ /ን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቃሊቲ ስርጢ ቅ/ቅ/ድንግል ማርያም ቤ/ን እመ-ብዙኃን ሰ/ት/ቤት የተከፈተ ልዩ ልዩ የቤተክርስቲያናችንና የሰንበት ትምህርት ቤታችን ትምህርቶች፣ ዝማሬዎች፣ አመታዊ በዓላት ቀጥታ ስርጭት የሚተላለፉበት የyoutube ገጽ ነው።
ኑ ለታሻለ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት በጋራ እንስራ!!
#subscribe #shear በማድረግ አገልግሎቱን ይደግፉ
#subscribe and #share በማድረጎ አገልግሎቱን ይደግፋሉ እንዲሁም ወደፊት በዚህ የዩቲዩብ ገፅ የሚለቀቁ ትምህርቶች፣ ዝማሬዎች እንዲሁም የተለያዩ አስተማሪ እና ቁም ነገር የያዙ የቢክርስቲያን መልእክቶች ይደርሶታል
Негізгі бет “ጽርሃ ቅድሳቱ” ድንቅ ያሬዳዊ ዝማሬ (ወረብ) በሥርጢ ቅ/ቅ ድንግል ማርያም ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት ሰኔ 21 ቀን 2015 ዓ.ም የቀረበ
Пікірлер: 1