ይህ መልዕክት በሲልቨር ስፕሪንግ፣ ሜሪላንድ በምትገኘው የአዲስ ልደት ቤተክርስቲስያን የሕንጻ ምረቃ ኮንፈረንስ ላይ በወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን "ዝም አልልም!" በሚል ርዕስ የቀረበ ነው። መልዕክቱ በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ አንድ ላይ የተመሠረተ ሲሆን እውነተኛ የወንጌል ብርሃን የበራላቸውና ኢየሱስ፣ ክርስቶስ የተገለጠላቸው ሰዎች ስለ እርሱ ከመመስከር ዝም ማለት እንደማይችሉ የሚያሳይ እና ዛሬም ዝም እንዳንል የሚሞግት የጊዜው መልዕክት ነው።
Негізгі бет ዝም አልልም !!! ወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን
Пікірлер: 82