በለንደን ዩኒቨርስቲ ስነ ጥበብ የተማሩት እጅግ የተከበሩ የአለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ በሀገር ውስጥ እና በተለያዩ ሀገራት ስራዎቻቸውን ለእይታ አብቅተዋል ። የአለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ሚያዚያ 2 ቀን 2004 የዛሬ 10 አመት ነበር በ79 አመታቸው በሞት የተለዩት።#ebc #etv #news
#EthiopianBroadcastingCorporation
#ethiopiannews #newsdaily
Негізгі бет የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ የሥዕል ሥራዎች ኢትጵያዊነትን የሚያንፀባርቁ ናቸው Etv | Ethiopia | News
Пікірлер