ይህ የምክር ቃል ቤተሰብ ከዚህ ቀደም ሆኖ በማያውቅ መልኩ በቤት በተሰበሰበበትአስቸጋሪ የወረርሽኝ ዘመን በቤት ውስጥ እንዴት መኖርና ጌታን ማምለክ እንደሚገባ ለማሳየት በቃሉ አስተማሪ በወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን የተሰጠ የጊዜው ቃል ነው። መልዕክቱ በዳላስ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ባፕቲስት ቤተክርስቲያን የተሰጠ ሲሆን ይህን ቋንቋ የሚሰሙ በዓለም ዙሪያ ያሉ ወገኖች ይጠቀሙ ዘንድ በዚህ ቻናል ላይ ተጭኗል። እንደ ቤተሰብ ማስታወሻ እየያዛችሁ ብትከታተሉት፣ ከዚያም እንደ ቤተሰብ ብትወያዩበት ይመከራል።
Негізгі бет የቤተሰብ አምልኮ (መደመጥ ያለበት የጊዜው ቃል)
Пікірлер: 146