መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ እናመሰግናለን !!!ረጅም እድሜ ከአገልግሎት ጋር ያድልልን አሜን አሜን አሜን
💥"ኦ አቡነ ዘርዐ ቡሩክ ግብረ ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ" (አቡነ ዘርዐ ቡሩክ ሆይ የሰጠኸኝን ሥራ ፈጸምኩ)።
💥 ከሰሜን አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ አሜሪካ የመጣው የጻድቁ የአቡነ ዘርዐ ቡሩክ መጽሐፈ ገድል ቅጂ በብዙ ሊቃውንት፣ ምእመናን፣ ፈረሰኞች፣ ሞተሮች፣ መኪኖች ታጅቶ ጻድቁ መካነ ተጋድሎ ያደረጉበት፣ የከበረ ዐፅማቸው ባለበት ገዳመ ጺማ አቡነ ዘርዐ ቡሩክ ገዳም በዓመታዊ ክብረ በዓላቸው ዕለት ጥቅምት 7/ 2015 ዓ.ም. በክብር አስገብተናል።
💥 እግዚአብሔር ቢፈቅድ በዩኒቨርስቲው ያሉት 800 የብራና መጻሕፍት በሙሉ በጊዜው ጊዜ ወደ ሀገራችን ኢትዮጵያ እንደሚመለሱ በማመን ይኽነን አሐዱ ብለን ጀምረናል።
#የአቡነ ዘርዐ ቡሩክ መዝሙር || ዘማሪ ኩራባቸዉ አድማሱ - አቡነ ዘርዐ ቡሩክ || Abune Zeriha Biruk orthodox Tewahido Mezmur @Dr Rodas Tadese አንድሮሜዳ Andromeda
Негізгі бет #የአቡነ
No video
Пікірлер: 21