የ1ኛና የ2ኛ ጢሞቴዎስ እንዲሁም የቲቶ መልእክቶች ስለ አመራር ብዙ ነገሮችን ያስተምራሉ። እንደውም የመጋቢነት ትምህርቶች በመባል ይታወቃሉ። እነዚህ መልእክቶች ጳውሎስ ለሁለት የቅርብ ጓደኞቹ ማለትም ለጢሞቴዎስና ቲቶ የነበረውን የመጋቢነት ኃላፊነት ብቻ ሳይሆን፥ መጋቢያን እንዴት ቤተ ክርስቲያናቸውን ሊንከባከቡ እንደሚገባ ያስተምራሉ። በዚህ የትምህርት ክፍለ ጊዜ ከምዕራፍ 4-6 ስለቤ/ክ አስተዳደርና የጳውሎስን ግላዊ ምክሮች እንዳስሳለን።
Негізгі бет የአዲስ ኪዳን ዳሰሳ | 1ኛ ጢሞቴዎስ | ክፍል 3 | አስፋው በቀለ (ፓ/ር)
Пікірлер: 24