ጳውሎስ የእግዚአብሔርን ብቸኛ ለሰው ልጆች የድነት (ደኅንነት) መንገድ ምንና እንዴት መሆኑን ጥርት አድርጎ የገለጸው በሮሜ መልእክቱ ነው። በታሪክ ሁሉ እግዚአብሔር በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለመለወጥ የሮሜን መልእክት ሲጠቀም ቆይቷል። ሃዋርያው ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ የተናገረውን በዳሰሳና በወፍ በረራ እንመለከታለን። መልካም ቆይታ!
Негізгі бет የአዲስ ኪዳን ዳሰሳ| የሮሜ መልዕክት| ክፍል 1| አስፋው በቀለ
Пікірлер: 83