እንኳን ደስ አላችሁ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በማህበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ ለ አ/አ/ቤ/ም ወጣቶችና ጎልማሶች ማህበራት ኅብረት በቤተ ክርስቲያኗ ዶግማ ቀኖና ትውፊት ሕገ ቤተ ቤተክርስቲያን መመሪያዎች በመመራት መንፈሳዊ አገልግሎት ለመስጠት ዛሬ ሐሙስ ሰኔ 27 2016 ዓም ሕጋዊ የአገልግሎት ፈቃድ አግኝቷል።
የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆኖ ከ14 ዓመት በኃላ ብዙዋጋ ተከፍሎበት ዛሬ ሐሙስ ሰኔ 27 2016 ዓም ሕጋዊ የአገልግሎት ፈቃድ ተሰጥቶታል። ለዚህም ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትሉ ለዚህ ያበቃችሁት ሁሉ ትልቅ ታሪክ ነው የሰራችሁት እግዚአብሔር ይባርካችሁ ያክብራችሁ ዋጋችሁን በሰማይ ይቁጠርላችሁ።
ለሁላችንም የምንሰራበት ፍሬ የምናፈራበት ዘመን ያድርግልን።
#ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ #ማህበራት_ህብረት #orthodox #orthodox_tewahedo #ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ_ለዘለዓለም_ፀንታ_ትኑር
Негізгі бет 🛑የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት🛑ለ አ/አ/ቤ/ም ወጣቶችና ጎልማሶች ማህበራት ኅብረት ሕጋዊ የአገልግሎት ፈቃድ ሰጠ
Пікірлер: 3