ፌደራል ፖሊስ ነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከአዲስ አበባ መቀሌ ለጉዞ በተዘጋጀ አውሮፕላን ውስጥ የአቪዬሸን አሰራርን በጣሰ መንገድ ግርግርና ወከባ በፈጠሩ 6 ተጠርጣሪዎች ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ። #ebc #etv #news #zena
#EthiopianBroadcastingCorporation #viral
Негізгі бет የአቪዬሸን አሰራርን ጥሰዋል በተባሉ 6 ተጠርጣሪዎች ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ ተጀመረ Etv | Ethiopia | News zena
Пікірлер: 1 М.