ነብስ ይማር
የቃና ዘገሊላ በዓል እያከበሩ የነበሩ
7 ሰዎች ምዕመናን ህይወታቸው አልፏል
ደበሶ 😭
ዛሬ 8 ሰዓት ላይ በደበሶ ደብረ ልዕልና ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን መነሻውን ከድሬደዋ ያደረገና ወደ ጭሮ ጭነት ይዞ ሲጓዝ የነበረ ከባድ የጭነት መኪና
የቃና ዘገሊላ በዓል እያከበሩና ታቦት ከባሕረ ጥምቀት ወደ መንበረ ክብሩ በዝማሬ ፣ በሆታና በዕልልታ እያጀቡ ባሉ ምዕመናን ላይ በፍጥነት በመውጣት ባደረሰው ገዳት
* 7 ሰዎች ወዲያውኑ ሕይወታቸው ማለፉን የምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት አሳውቋል።
ሀገረ ስብከቱ ከ7 በላይ ሰዎች ከባድ ጉዳት
* ወደ 10 የሚደርሱ ከቀላል ጉዳት የደረሰባቸው መሆኑንና አሁን ላይ በጭሮ ሆስፒታል በድንገተኛ ጽኑ ሕሙማን ክፍል እርዳታ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ገልጿል።
ከሟቾች መካከል ህፃናት እና የፀጥታ አካላት ይገኙበታልም ብሏል።
ጉዳቱን ያደረሰው መኪና መንሥኤው ምን እንደሆነ በባለሙያዎች ይጣራል ሲልም አሳውቋል።
@tikvahethiopia
(@gizemedia1974)
Негізгі бет ያሳዝናል!ታቦታቱን ሲሸኙ በነበሩ ምዕመናን ላይ በደረሰ የመኪና አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት አለፈ(
No video
Пікірлер: 35