National ID Ethiopia feels immense pride in bringing this global gathering of the identity movement with over 2000 participants from Africa and around the globe to the “Land of Origins”.
ኢትዮጵያ ፤ አዲስ አበባ የአይዲ ፎር አፍሪካ #ID4Africa2025 አመታዊ አጠቃላይ ጉባኤ አስተናጋጅ ሀገር ሆና ተመረጠች። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ከ2000 በላይ አለም አቀፍ ተሳታፊዎችን ለመቀበል በመመረጣችን ታላቅ ደስታ ተሰምቶናል።
Негізгі бет Addis Ababa will host the next
Пікірлер: 1