የግብፅ ኦርቶዶክስ ኮፕቲክ ቤተክርስቲያን 117ኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ “የነፍስ አርነት” በሚለው መጸሐፋቸው በአንድ ምሽት በባዕታቸው ሳሉ እግዚአብሔር ያሳያቸውን ራዕይ እኛ የዘመኑ ክርስቲያኖች እንማርበት ዘንድ ከትበውልናል።
ራዕያቸውንም “በዚያን ምሽት እንዲህ ሆነ!” ብለው ለምዕመናን ይናገሩ ዘንድ ጽፈውልን አልፈዋል። ራዕያቸውንም በትረካ ስሙት !!
#ብፁዕአቡነሺኖዳ #AbuneShinoda
Subscribe 👇 Our KZitem Channel
ዩቲዩብ= / @tobiyamedia
እምነት፣ እውነት፣ እውቀት፣ ጥበብ፣ ፍቅር ሰውን ነጻ ያወጣሉ !
#ጦቢያሚዲያ #TobiyaMedia
© ጦቢያ ሚዲያ
Негізгі бет በዚያን ምሽት እንዲህ ሆነ | የብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ራዕይ | Abune Shinoda
Пікірлер: 1