ትልቁ ህንፃ ቤተ ክርስቲያን የታነፀው ጥቁር ዓለታማ ከሆኑ ተራራ ከታችኛው ክፍል ላይ በሚገኘው እጅግ ሰፊና ትልቅ በሆነ ወግረ ስሂን በተባለው ዋሻ ውስጥ ነው ….. ከታቹ ውሃ ነው …ከሌሎቹ የሚሌው ይህ ህንፃ ንድፉን (Design) በአምላካችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑ ነው::
ስለተመለከታችሁን አብዝቶ ደስ አለን ቪዲዮውን ሼር በማድረግ እናንተ ያገኛችሁትን እውቀት ለሌሎች አሳውቁ። በሀሳቡ ላይ አስተየት ካሎት ይጻፉልን እናመሰግናለን፡፡ ይህ ግዜ ቲዩብ ነው ይህንን የግዜ ቲዩብ ዝግጅት ዳውንሎድ አድርጎ ድጋሚ በሌላ ቻናል ላይ መጫን በጥብቅ የተከለከለ ነው።
Негізгі бет Ойын-сауық ከአለም የተደበቀው ውሃ ላይ የታነፀው መቅደስ በኢትዮጵያ
Пікірлер: 177