KZ
item
Негізгі бет
Трендинг
Журнал
Ұнаған бейнелер
Ең жақсы KZitem
Фильм және анимация
Автокөліктер мен көлік құралдары
Музыка
Үй жануарлары мен аңдар
Спорт
Ойындар
Комедия
Ойын-сауық
Тәжірибелік нұсқаулар және стиль
Ғылым және технология
Кіру
Тіркелу
Кіру
Тіркелу
Негізгі бет
Трендинг
Журнал
Ұнаған бейнелер
Ең жақсы KZitem
Фильм және анимация
Автокөліктер мен көлік құралдары
Музыка
Үй жануарлары мен аңдар
Спорт
Ойындар
Комедия
Ойын-сауық
Тәжірибелік нұсқаулар және стиль
Ғылым және технология
Негізгі бет
#new
Күн бұрын
#new
Рет қаралды
42,500
ቀንዲል ሚዲያ - Kendil Media
1
1
Жүктеу
Пікірлер: 401
@ZikreMenkir
3 ай бұрын
ሰኔ ፱/9:- #አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ አምላካችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ከፃድቁ ረድኤት በረከት ያሣትፈን። #የፃድቁ_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ ምልጃና ፀሎት ሁላችንንም ይጠብቀን። የተባረከ #ሰንበተ_ክርስቲያን ይሁንልን "አሜን"
@feker122
3 ай бұрын
Ameen Ameen Ameen
@serkeeserkee136
3 ай бұрын
Amen Amen Amen yihun yidereglb
@ኢትዮጵያእናትአለሜ
2 ай бұрын
አሜን አሜን አሜን!!!!!!!!!!!
@selfoselfo1747
2 ай бұрын
በእውነት ለመምህራችን ቃለህይወት ያሰማልን
@FatfateAyalo
14 күн бұрын
ቃለህይወትን ያስማልን መምህር
@DubaiMina-jo8jz
3 ай бұрын
ቃለህይወትያሰማልን🙏🙏🙏🙏
@Ashwaq-r2r
3 ай бұрын
❤❤❤❤❤❤❤ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜንንንን🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤
@Tersitemichael
3 ай бұрын
ቃለ ሕይወት ያሰማልን። እኔ አሰራቴን አጥቢያዬ ላለው ለምገለገልበት ቤተክርስቲያን ሙዳይ ምፅዋት ውስጥ ነበር የማስገባው። የንስሀ አባቴ ግን አስራትሽን አጠራቅመሽ ለገጠር ቤተክርስቲያን ሚያገለግሉበት ንዋየ ቅዱሳት እና መፃሕፍት ገዝተን እንልካለን ብለውኝ ለሳቸው እየሰጠሁ ነው። አንድ ጊዜ የገዙትን መፅሐፍ አሳይተውኛል በሌላ ጊዜ ደግሞ ፀናፅል ገዝተው አይቻለሁ። መምህርራን ለንስሀ አባት አይሰጥም ሲሉ ሰምቼ መልሼ ለምገለገልበት ቤተክርስቲያን መስጠት ጀመርኩ። እሳቸው አስራቴን እንድሰጣቸው ሲጠይቁኝ ከመምህራን የሰማሁትን ነገርኳቸው። ቤተክርስቲያን አንዲት ናት ስለዚህ ምንችግር የለውም ብለውኛል። መምህር ምላሽ ቢሰጡኝ? አመሰግናለሁ
@Iloveyoufikr
3 ай бұрын
ዝምበለሽ ለቤተክርስቲያኑ ላኪው እንደኔ በአሁኑ ሰአት ከባድ ነው
@kekebaby618
3 ай бұрын
አስራት ግዴታ ለአጥቢያ ቤተክርስትያን ብቻ አይደለም የሚሰጠው. ገንዘብ ለሌላቸው የገጠር ቤተክርስትያን, ለተቸገረ ሰው እንደ አስፈላጊነቱ እየተከፋፈለ ይሰጣል. የአስራት ዋናው ምክንያት እኮ ለቤተክርስቲያን የሚያስፈልግ ንዋየ ቅድሳት ለሟሟላት, የተቸገሩ ነዲያንን ለመርዳት ጭምር ነው. የተወስነውን ከፍለሽ ለአጥቢያሽ ቤተክርስትያን ስጭ እና ከነፍስ አባትሽ ጋር እየተነጋገርሽ ለገጠር ቤተክርስትያንም ሽጭ
@ኢትዮጵያእናትአለሜ
2 ай бұрын
እውነታቸውን ነው ስንት የተዘጋ ቤተክርስትያን አለ
@MekdesZewdu1629
2 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን ክርስቶስ መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን🙏 ይቅርታ ግን መምህር ቤተክርስቲያኒቷ የተሻለ ገቢ ካላት ለሌለው መስጠት አይሻልም እኔ ንስሓ አባቴን አናግሬ 1 ወር ለአጥቢያ ቤተክርስቲያን 1ውር ደግሞ ለተቸገሩ ቤተክርስቲያን አጠራቅማለሁ
@mazaadubai
3 ай бұрын
መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያዉርስልን ❤❤❤❤
@jemayenshreta8146
3 ай бұрын
ቀቃሂወት ያሰመልን መምህራች ፀጋን ይስጥልን የሰማነውን በልቦናችን ያኑርልን አሜን!!
@bogalechroba4986
3 ай бұрын
Kaalihiyotin yasamalin mehemirachin ameen ameen ameen
@AlimazEndalew-l7q
3 ай бұрын
Kale hiwet yasemalin Amen 💒✝️🕯🙏💔💔
@ኤሎሄ
2 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመናችሁ ይባረክ በጣም ጥሩ ትምህርት ነው የምትሰጡት የምዕመናን ጥያቄዎች መመላለሳችሁ ልዩ ያደርጋችሃል ካላስቸገርኳችሁ አንድ ጥያቄ ነበረኝ ያለሁት በስደት ነው የአስራት ገንዘብ ወደ ሃገሬ ሲገባ አስጋባለው ብዪ አስቀምጣለሁ እንደ አጋጣሚ ግን ሰው ብድር ጠየቀኝ እጄ ለይ ሌላ ብር አልነበረም እተካለው ብዬ አንስቼ አበደርኩ በለማወቅ እንደዝህ አደረኩ መምህር ምን ትሉኛላቹ ያጎደልኩትን ሞልቼ መክፈል አልችልም ወይ
@ስደትአደከመኝአገሬናፈቀኝ
3 ай бұрын
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መምህር እድሜና ጤና ይስጥልን
@እናቴማርያምአይኔንከመጥፎ
3 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን በእውነት ❤
@zenebechmengste-wk7ce
3 ай бұрын
አሜን ቃለህይዎትን ያሰማልን በዕድሜ በፀጋው ይጠብቅልን የሰማንውን በልባችን ፅላት ፃፍብን አሳድርብን አሜን 👏
@EusbAyal
3 ай бұрын
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመኑን ያርዝምልን መምህር
@azarmel
3 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን🙏 ጥሩ ገለፃ ነበር ተጠቅሜበታለሁ።
@amnaslama4484
3 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን ውድ መምህራችን💞💞💞
@romebahiru
2 ай бұрын
❤❤❤❤❤❤
@emebetbalechow2387
3 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምራችን🙏
@ዓለምኤማሁስመንገደኛ
3 ай бұрын
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህር ጸጋ በረከትን ያድልልን እናመሰግናለን
@tigist12gm28
3 ай бұрын
እግዚአብ ሔር ይመስገን አሜን አሜን አባታችን ቃለህወይት ያስማልን እናመስገናልን አባታችን ላ ይክክክክክክ ሼርርርርርርር
@YeneNesh-j2i
3 ай бұрын
ቃለሕይወት ያሰማልን መምሕር ሑላችሑንም እመብርሐን ትተብቅልን ፍቅርተ ስላሴ እባላለሑ ጥያቄ ነበረኝ የምኖረ ከዘመድ ጋር ነው ምንም ደምዝ የለኝም ካለኝ ነገር ላይ ግን በቅዱሳን በአል ቀን 10ርም20 ሙዳይ ምፅዋት ውሥጥ አሥገባለዉ እሡ እደአሥራት በኩራት አይሖንልኝም ለነድያንም በቻልኩት እሠጣለው ባካችሑን አትለፋኝ ከዳሜ ፀጋ እና መምሕር ❤❤❤ እወዳችሑ አለው አመሠግን አለው
@mulukenyibeletal2498
3 ай бұрын
በእውነት የልብሽን መሻት ይፈፅምልሽ ይቀበልልሽ።እኛ ደመወዝ ተከፋይ ሁነን በትክክል አስልተን ሳናወጣ አንቺ በለለሽ ገቢ ይህን ያህል ከልብሽ ለመስጠት ካሰብሽ ፈጣሪ እንዳንቺ ባሉ ደግ ክርስቲያኖች እንዳይፈርድብን እፈራለሁ።አንቺማ በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተጠቀሰችው ያላትን ሁለት ዲናር እንደሰጠች መበለት ሴት ነሽ። ጌታም ከሁሉ አብልጦ የሷን ስጦታ እንደተቀበለ የአንችንም ይቀበልልሻል።ወለተ ሥላሴ ነኝ እኔንም በጸሎት አስቡኝ።ብዙ ተማርኩ እኔ አስራት ብዬ አወጣለሁ አፈፃፀሜ ግን ልክ አልነበረም ከዚህ በሃላ ለሚመለከተው ለቤ/ክ ቀጥታ አስገባለው።እኔማ ከንቱ ውዳሴ እንዳይሆንብኝ እያልኩ ሌላ የቱርፋት ስራዎችን ነበር የምሰራበት ለሰ/ትቤት የተለያዩ ግብዓቶችን በማሟላት ነበር የማወጣው።ለእስካሁኑ ፈጣሪ ይቅር ይበለኝ ፈጣሪ ወደ ትክክለኛው መንገድ ይምራኝ።
@ftrerewotftrerewot2853
3 ай бұрын
መምሀህር ቃለ ህይወት ያሰማልኝ በቤቱ የፅናቹ አክስተ ከሞተች 15ዓመት በላይነው ልጅየለትም ፀሎት ተደርጎላት አይታወቅም በተሰቦቻ መናፍቅ ናቸው እኔ አሁን ፀሎት ባስደረግለት ችግርአለው?ክርስትና ሰማን አለውቀሁም እባኮ ይመልሱልኝ
@AynalmAsfaw
Ай бұрын
አሜን በስላም ያገናኘን ቃለህይወት ያሠማልን መምህር በእውነት እንደለስላሳ ፍትፍት የሚመገቡት ትምህርት ነው ምንም እንኳን ያገኘሁት ዘግይቼ ቢሆንም ከመጀመሪያው እሰከመጨረሻው ነበር የተከታተልኩት ግን ሁሌም ግራ የሚገባኝ አንድ ጥያቄ አለኝ። አንድ ክርስቲያን አስራቱን ለአጥቢያ ቤተክርስቲያን እንዲሰጥ የቤተክርስቲያን ህግ ያዘዋል ሁሉም ይፈፅማል ለማለት ባንደፍርም በሰበካ ጉባኤ ፅ/ቤት ተገኝቶ የአስራት ገንዘብ መሆኑን አሣውቆ በደረሰኝ ክፍያ ይፈፅማል እዛው እንዳለ አመታዊ የሰበካ ጉባኤ ክፍያ ይጠየቃል አሁን ላይ ብር 240.00 ነው ይከፍላል በተጨማሪ ይህ ምዕመን ቤተክርሲቲያንቱ በልማትም ሆነ ሌሎች የገንዘብ ጥያቄዎች ተሣታፊ ነው ሆኖም ከቤተክርስታንቱ ለክርስትና ወይም ለፍትሃት አገልግሎት ፈልጎ ወደፅ/ቤቱ ቢሄድ እደገና እንዲከፍል ይገደዳል ይህ ታዲያ አግባብ ነውን?????
@BirhanuWase
3 ай бұрын
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ያሰማልን እድሜና ፀጋውን ይስጥልን።
@EtetuMengistu
3 ай бұрын
አሜን
@ኣኪ21
3 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን ብዙ ነገር እያተረፍኩበት ነው።ወደ ጥያቄ ስገባ ስለ አስራት በኩራት ትርጉሙን ሳለውቅ መስጠት እዳለብኝ ስላመንኩኝ ከጀመርኩ ቆይቻለሁ አሁል ላይ የአገራችን ቤተ ክርስትያን ኣዲስ አየተሰራ ነውና አጠራቅሜ የሚያስፈልጋቸው ለምሳሌ እደ መጋረጃ አይነት ልሰጥ አስቤ ነበር ችግር አለው
@degneshkidanu355
3 ай бұрын
ቃለ ሂወት ያሰማልን ክቡር መምህራችን
@WarekenashiDabela
3 ай бұрын
Amen kalehwate yasemalin 🙏🙏🙏❤️
@derebamara8649
3 ай бұрын
ቃለ ሕይወት ያሠማልን አባታችን🙏🙏🙏
@mendayemeko3604
3 ай бұрын
በእውነት ቃለ ሂወት ያሰማልን
@emebettibebutibebugetahen1708
3 ай бұрын
በእውነት ምህራችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛለወት ቅዱስ እግዚአብሔር የአገልግሉት ዘመነውን ይባርክልን እኔ ጥያቂ ነበርኝ አሁን ገጠር ላይ በብዛት ማርያም ባርኪ ከፍልው እየተባለ ይሰጣል እና ምን ማለት ነው ማርያም ባርኪ ማለት
@Geni_Ze_Tewahdo_21
3 ай бұрын
መምህሬ እግዚአብሔር ይጠብቅልን እኔ ማለት የምፈልገው ወደኛ ወደ ገጠት ማለትም ራያ አካባቢ ወጣቱ በመጠጥ በስካርና በዝሙት ተጠምዷል ቤተክርስቲያንን ፈፅመው አያውቋትም ትንሽ ትልቁ መንገድ ስቷል እንኳን አስራት በኩራት ማውጣት ትዳር በቅጡ አይዘልቅም መፍታት ማግባት ልምድ ሆኗል ለሁሉም ነገር መልሳቸው ምን ችግር አለው ነው. እነ መምሬስ መጠጥቤት አብረውን እየጠጡ አይደለ ማለትም ተጀምሯል
@antenehbelay7296
3 ай бұрын
ቃለህይወትን ያ yemalen
@ሙሉእመቤትዘውዴ
3 ай бұрын
ቃለ ሒወት ያሰማልን መምህር🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤❤
@FikerLove-uu3nf
3 ай бұрын
እሺእግዚአብሄርይስጥልንመ፡ር ጥያቄ አንድሠውየግድ ሦስትንምበአንዴእንያወጣይገደዳል ?ወይስእንደየስራውሁኔታነው?ማለቴም አስራት፣በኩራትና ቀዳሚያትምላሽቢሰጡ!
@houdasaker2056
3 ай бұрын
ቃል ህይውት ያስማልን አባትችን❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉
@MimiYomer
3 ай бұрын
Amen Amen Amen 🙏 🙌 👏
@user-wh1cj2cc2j
3 ай бұрын
ቃለ ሒወት ያሠማልን
@zewdineshal3888
3 ай бұрын
አሜን ቃለህይዎትን ያሰማልን መ ምህር በእውነት እግዚአብሔር በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን መ ምህር ጥያቄ አለኝ ቄደር ወይም የንሰሀ ጥምቀት ሰንጠመቅ ገንዘብ እያስከፈሉ ነው የሚያጠምቁት ካህናት መ ምህር ይህ ቅድስት ቤተክርሰቲያን አሰተምሮ እንዴት ይታያል መ ምህር በእመቤቴ ማርያም አትለፊኝ ምላሺ ስጡኝ
@This-fk4rg
3 ай бұрын
ሰምተንም አይተንም አናውቅም ፡፡የት ቤተክርስትያን ነው እንደዚህ የሚያደርጉት ?
@martalema6910
Ай бұрын
መምህር ዕድሜና ጤና ይስጥልን አስራት በኩራት በሚለው ላይ ያለኝ አስተያየትና ጥያቄ አስራት በኩራት አጠራቅማለሁ ነገር ግን ብሩን አጠራቅሜ ምንም ለሌላቸው ጧፍ፣እጣን ልብስ የተለያዩ ነገሮች ችግር ላለባቸው ቤተክርስቲያን ነው የምስጠው ይኔንንም የማደርገው እኔ ያለሁበት ደብር ምንም የማይጐልባቸው የተሟሉ በመሆናቸዉ ነው ይኔን ስል ይቅርታ ትርፍ ነገር እንኳን ኖሮ ስንጠይቅ እንኳን ስጦታ በገንዘብ ለሌላ ብተክርስቲያን አይሰጡም ለምን በዚህ ምክንያት ምንም ለሌላቸው ለነሱ ነው የምሰጠው ይሄ ማድረግ ችግር አለው ወይ ቢያብራሩልኝ፡፡
@AbayneshMiretie
3 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን አሁን እኔ በስራ ምክንያት ከተማ ነው ያለሁት እና ልጅነት ለተቀበልሁባት ለገጠሯ ቤተክርስቲያን መስጠት አልችልም ወይ የግድ አሁን ላለሁበት አጥቢያ መስጠት አለብኝ?
@felegehiwottadesse3282
3 ай бұрын
I found it very encouraging & to the point. Bertulin memihir
@hayimihayimanot-vx8le
3 ай бұрын
ሰላም ለእናንተ ይሁን ሀይማኖት እባላለሁ መምህር እዲሜና ጤና ያድልልን በርቱል እናንተ ማለት ለኛ ለክርሲቴያኖች በሙሉ ትልቅ ትምህርት ቤት ናቹህ ጥያቄየ የተሳለኩትወደ ሀገር ስመለስ አሰገባለሁ ብየ ነበር እጋ ገጠር የተጀመረ በተክርስቲያን አለ እና ማቆየት ስህተት ነው ማለት ነው ንገሩኝ በማርያም
@alemneshhadi5315
3 ай бұрын
Kale Hiwet yasemalen erejem edeme ena tena yestelen
@TsigeKorabz
3 ай бұрын
ቃለ ሕይውት ያሰማልን መምህራችን አንድ ጥያቄ አለኝ እኔ በስደት ነው ያለሁት አገርቤት ሳለሁ ሶስት ቤተክርስትያን ነው ምገለገለው ይህም ማለት ተወልጆ ያደኩት ቤተሰቦቼ ሚገለገሉበት ቤተክርስትያን ክፍለ አገር ነው አ አ ከገባሁ በኻላ የንስሀ አባት ያያስኩበት ንስሀ ምቀበልበት ቤተክርስትያን ካካባብዬ ሚርቀ ነው ስለሆነም ምገለገለው የነበረው አካባብዬ ባለው ነው ስለዚህ አሁን ለማነው መስጠት ያለብኝ ሌላ የተወለድኩበት ቤተክርስትያን አካባቢ ያለው ምእመን አ አ ማህበር አለን እኔ ብዙ መፈሳዊ አገልግሎቶችን እናገኝበታለን ብዙም አባላት አስራቱ ለማህበሩ ይስጣል ሰብሳቢውች ግን ቀጥታ ለቤተክርስትያኑ አገልግሎት ላይ ነው ሚያውሉት ይህስ እንዴት ይታያል አሁን ሕንፃ ቤተክርስትያን እየተሰራ ነው በቦታው አስራታቹ ስጡ እየተባለ ነው መስጠትስ ይቻላል ይቅርታ አድርጉልኝና የበኩር ልጄ ለቤተክርስትያን ብሰጥ በተወለደ ብስተኛ ጊዜው እና እዛው ቤተክርስትያን ነው ሚኖረው ወይስ ካደገ በሓላስ አሁን ዳይቁናት ወድሞቻችን ምህሮቻችን እንደ ሚኖሮት አይነት ኖሮ ነው ሚኖረው ወይስ የተለየ ነው ጥያቄ ልክ ካልሆን ይቅር በሉኝ አመሰግናለሁ እግዚአብሔር ይስጥልኝ
@HabtamuGeremew-sb8fs
3 ай бұрын
Tebarek
@Hailu-fo7jd
3 ай бұрын
የተከበራችሁ መምህራችን ዘማሪ እንደምን አለችው ዬኔ ጥያቄ ታቦት ስናከብር ምን ያህል መራቅ አሉብን ከታቦቱ
@AberhamYefeker
3 ай бұрын
40 ክንድ መራቅአለብን
@minasautotapiceria8575
3 ай бұрын
ድርሳነ ሚካኤል ተበልቶ መፀለይ ይቻላል ወይ?
@Ea-py1rb
3 ай бұрын
ሰላም መምህር እንዴት ናችሁ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ የምታቀርቡት ፕሮግራም በጣም ደስ ይላል እና በርቱ የኔ ጥያቄ 1ኛ. ስለት እረሳለው ከዛ ስለቴን ላስታውስ ብዬ ሳስብ አሁን ላይ የተሳልኩት ነገር ትዝ ይለኛል ግን ምን ምን ብዬ እንደ ተሳልኩኝ አላስታውሰውም ማለት ስለቱ ምንን የተመለከተ ይሁን አላስታውሰውም እና ምን ማድረግ አለብኝ
@nati_tp
3 ай бұрын
እባካችሁ በዚህ ጉዳይ በደንብ ይሰራበት ወይ ደግሞ አንድ ሙዳይ ምፅዋት ለብቻው የአስራት መክተቻ ተብሎ ተፅፎበት ቢቀመጥና እኛም እዛውሰጥ ብንጨምር እባካችሁ ይሄ ምንም የሚከብድ አይደለም
@Solomon-ep8ms
3 ай бұрын
እህቴ ከውጭ አገር አሥራቷን አስባ በጣም ለተቸገሩ ቤተክርሰቲያን ገቢ አርግልኝ ብላ ልካ ነበረ አሁን ደግሞ እርሶ ሲያስተምሩ ለአጥቢያችሁ ቤተ ክርስቲያን ብለዋል ያው እዚህ አገር ያለው ሐሜት ሰላለ ገጠር ደግሞ ያለው ችግር ያሳዝናል እና እንዴት ላስታርቀው ምክርዎን እሻለሁ እግዚአብሔር ይስጥልኝ
@mesaybilisa9300
3 ай бұрын
የኔ ጥያቄ ለምሳሌ እኔ ያለውበት አጥቢያ ቡዙ ምእመናን አሉት ምሰረታዊ ሚባለው ወጭ ተሸፍኖ ተጨማሪ የልማት ስራዎች ይሰራሉ ወደገጠሯ ቤተ ክርስቲያን ስንሄድ ደግሞ የለት መቀደሻ የሌላቸው አሉ ባካባቢው ጥቂት ምዕመናን ያሉበት ከአጥቢያ በስተቀር ከተባለ እነሱን በምን መልኩ መርዳት ይችላል
@ሰብስቤሰባ
3 ай бұрын
ለቤተክርስቲያን ግማሹንሰተን ግማሹን በየሆስፒታሉና በየፀበሉ ለሚሰቃዮ ብንሰጥችግሩ ምንድን ነው
@emano5974
3 ай бұрын
አይቻልም አስራትና ስለት ለእግዚአብሔር ብቻ የሚሰጥ ነው ለየሆስፒታሉ ደግሞ ምፅዋት ።የምሰጨው ከአስራትሽ በጥራሽ አይቻልም
@መሠረትወለተሚካኤል
3 ай бұрын
ቃለ ሕይወት ቃለ በረከትን ያሰማልነ መምህራችን በዕድሜ በጸጋ ይቆየዎት ተስፋ መንግሥተ ሰማያትን ያውርስልነ። ጥያቄ፦ አስራትን በተመለከተ እኔ ያለኹት ቤተክርስቲያን ኾነ ካህናት የሌሉበት ሀገር ላይ ነው እናም ሀገር ቤትም ኾኜ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን አልነበረኝም የልማድ ያገኘኹት ቤተ ክርስቲያን ነበር ምንም ነገር ያደርግ የነበርው። አኹን ብዙ መምህራን ሲያስተምሩ አስራታችን ለገዳማትና ለጉባኤ ቤት ነው መስጠት ያለባችኹ ብለው ሲያስተምሩ ሰምቼ እኔም ያንን እያደረኩኝ ነው ታዲያ ይኽ ተግባር ስሕተት ነው ማለት ነው?
@13EmeyeEthiopia21
3 ай бұрын
አባቶች እንዳሉሽ በዛው ቀጥይ እኔም እንደዛው ነው የማደርገው ለጉባዔ ቤት በረሃብ ምክኒአት ሊፈቱ ያሉ የመጽሐፍ ትርጓሜ ጉባዔ ቤቶችን በአስራታችን ብር ማገዝ እንደምንችል እኔም ጠይቄ ከዚህ በመነሳት እግዚአብሔር ይመስገን እስካሁን በዚህ መልኩ ነው እያደረግሁ ያለሁት!
@habeshaengdaw103
3 ай бұрын
ፍትፍት አድርገው አጎረሱን መተግበር የኔ ስራ ነው
@LemlemGadisa-iw9lt
3 ай бұрын
ግሩም ትምህርት ነው! የህይወትን ቃል ያሰማልን እድሜ እና ጤና ይስጥልን! መምህር.. አስራቴን ብሞት አ.አ ላለ ደብር አልሰጥም ለምን ካላችሁኝ ምእመኑ ከሚያመጣው ጧፍ እጣን ዘቢብ አንድ ክፍል ውስጥ ዲቦ ተዘግቶበት ተጠራቅሞ እየተሸጠ እያየን ነው። የገጠር አብያተ ቤ/ክ በነዚህ ንዋያተ ቅድሳት ምክንያት ቅዳሴ የማይቀደስበት ቦታ እጅግ ብዙ ናቸው እርሶም እናንተም ታውቃላችሁ ታድያ የገንዘብ ብክነት እያየን ተገቢ ነው??? አ.አ ያሉ አጥብያ ቤ/ክ ምንሰጠው??? እንኳን እኔ በዙሪያዬ ያሉ ሰዎች በሙሉ ከንስሀ አባቴ ጋር ተማክረን ገጠር ላሉ አብያተ ቤ/ክ ነው የምንፐውዘው። ጠጋ ብላችሁ ተመካከሩ ነው ያሉን መምህር ሲጀመር ማን ያስጠጋናል በገንዘብ ጉዳይ ማን ነው ጆሮ የሚሰጠን። ሰብስበን ለንስሃ አባታችን ብንሰጣቸው እኮ ለግል ሊጠቀሙበት ስጦታ አይደለም ገጠር ላሉ ጣፍ እጣን ላጡ አብያተ ክርስቲያናት ብዙ ድጋፍ የሚያደርጉ የምስክር የምስጋና ወረቀት ያላቸው እነሱ በርትተው በጎቻቸውን የሚያበረቱ ንስሐ አባቶች ካህናት ቢሰጣቸው ስህተት ነው እያሉን ነው???
@Robel-e2k
3 ай бұрын
Eshi memeher ye getere betekereseteyan maname zeor belo ayayatem selezey mefeteyew menedenew betam kebad new addis abeba becha new bezu sew aserat yemeyewetaw lemen ???geteretwa betekereseteyan eko betam new yemeyesazenut 😭😭😭😭😭😭💔💔💔💔💔
@frehiwothailu2329
3 ай бұрын
ልክ ነዉ መምህር ግን ቤተክርስቲያን የአስራት በኩራት የሚሰጠዉን በአግባቡ እየተጠቀመችበት አይደለም እነሱ በሚገባዉ ገቢ ሌላ ነገር የሚደረግበት ከሆነ ለራሷም መሆን አልቻለችም ለእድሳት እና ለተለያዩ ለተቸገሩትም መልደርስ አልቻለችም ኦርቶዶክስ እኮ አደለም ለራሷ ለሀገር የምትተርፍ ነች እኔ ይሄ አሰራር ከተስተካከለ መስጠቱ አግባብ ነዉ
@newnew3447
3 ай бұрын
Asrat sinawexa black market menzren bihon chiger alew
@bethlehemk3795
Ай бұрын
ቤተክርስቲያናችን የገንዘብ ችግር እንደሌለባት እናውቃለን፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ችግር ያለባቸው የገጠርና የከተማ ቤተክርስቲያናት ልመና ሲወጡ ፡ አብነት ት/ቤቶች ሲቸገሩ ቤተክርስቲያን ስለማትረዳቸው ስለሚመስለኝ አስራቴን ለነሱ ለተቸገሩት ነገር አውላለሁ፡፡ አጥቢያ ቤተክርስቲያናችን በተለይ አዲስ አበባ ያለነው ሃብታሞች ናቸው አጥራቸው ሁሉ የንግድ ቦታ ሆኑዋል ስለዚህ ለተቸገረው ቤተክርስቲያን ችግር መሙያ ማድረጉ ምንድነው ጥፋቱ፡፡ ወይም ቤተክርስቲያን በትክክል የገጠሩንም የከተማውንም በትክክል ትርዳና እኛም ከስህተት እንዳን፡፡
@enat2188
3 ай бұрын
ሁለት አይነት ስጦታዋች 1) የፈቃድ ስጦታ ፦ ዘፀ 25፥2-6 - መባ፦ ጧፍ፣ ገንዘብ፣ እጣን፣ ምንጣፍ ….. - ምፅዋት፦ ለእግዚአብሄር እና ለቤተክርስቲያ የሚሰጥ አይደለም። በፈቃድ፣ በቸርነት እና በእርህራሄ ለሰዋች የሚሰጥ ነዉ። ምሳ 19፥17 ሙዳየ ምፅዋት፦ በቤተክርስቲያን ለተቸገሩ ብር ተሰብስቦ የሚረዳበት ነዉ። - ስለት፦ አንድ ሰዉ እግዚአብሄርን ሲለምነዉ አስቀድሞ ወይም ሲደረግለት ለምስጋና የሚሰጥ ነዉ። እንደ ፈቃዳችን እና እንደ አቅማችን የሚሰጥ ነዉ። ዘዳ 23፥21። መክ 5፥4-5። - ዝክር/መታሰቢያ፦ ማቴ 10፥41 2) የህግ ስጦታ/የግዴታ፦ - አስራት ፦ ከ10 1 ማለት ነዉ - በኩራት ፦ የመጀመሪያ ከሰዉ እና ከእንስሳ። የማህፀን ከፋች። - ቀዳማያት ፦ የመጀመሪያ ከእህሎች። - ስለት
@LemLemSisay-lo6qs
3 ай бұрын
እግዚአብሔር ይስጥልን
@MaaryMarymaary
3 ай бұрын
❤❤
@eneyehaile
3 ай бұрын
ብዙዎች ሌላ ቦታ ላይ ሲጨቃጨቁ ሳይ ወይም በሀሳብ ሳይግባቡ ሳይ ያሳዝኑኛል ይሄን የመሰለ እንዲ ፍትፍት አድርገው እንዲገባን አድርገው እያስተማሩ ያሉንን እንቁ መምህራችን ባለማወቅ ነው ያስብለኛል በእውነት እድሜና ጤናውን ያድልልን መምህራችን❤😊
@Kinfemichael12
3 ай бұрын
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።አስራታችንን ለአጥቢያችን ቤተክርስቲያን የምንሰጥ ሆኖ ለዛው አጥቢያ ሕንጻ ማሰሪያ ወይም ለተለያዪ ልማት ስራዎች መስጠት እንችላለን።አንዳዴስ ከአጥቢያች ውጪ ላለ ቤተክርስቲያን መስጠትስ ይቻላል ወይ?ካልተቻለ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ከአስራት ውጪ ወይም ከ9 ብቻ ለህንጻ ማሰሪያ ተሰቶ ሕንጻ ማስጨረስ ወይም ከበረከቱ ለመሳተፍ ስንቶቻችን እንችለዋለን ?አለማመኔን ጌታ ይርዳኝ
@This-fk4rg
3 ай бұрын
ጥያቄው ግልጽ አይደለም ፡፡ አስራት ማለት ከምታገኘው ገቢ ከመቶ አስር ለቤተክርስትያን መስጠት ማለት ነው ፡፡ ከዚህ ውጪ እንደ አቅምህ በፍቃድህ ለቤተክርስትያን ህንጻ ማሰሪያ፣ለተቸገሩ መስጠት ትችላለህ
@burta1221
3 ай бұрын
በሥላሴ ቀንዲል ሚዲያ ምን እደምል ስለእናተ አላቅም እግዚያብሔርን እናመሠግናለን ለየት ባለ ወቅታዊ ቁጥር አንድ ማወቅ ያለበት አንድ ክርስትያን ልማድና ክርስትና በብዙ እያተረፍኩበትነዉ ይበል የሚየሰኝ ነዉ ዘመናቹ ይባረክ ረጋ ያለ አንደበተ ርዕቱ ቃለህይወት ያሰማልን በእዉነቱ❤❤❤❤❤❤❤❤❤
@engidateshale9521
3 ай бұрын
በእውነት መምህራችን በጣም ግልፅ የሆነ በቀላሉ የሚገባ የማስተማር ችሎታ ተሰጥቶሀል። ቃለ ሕይወት ያሰማህ ❤
@YadoYadi
3 ай бұрын
ቃለህይወት ያሰማልን መመህር አንድ ጥያቄ አለኝ ስለት የምሳለው እግዚአብሔር ሀሳቤን፣እቅዴ...... እንዲፈፅምልኝ ነው። ከፈፀመልኝ ደሞ ስለቴን የማስገባው ብዬ አምናለሁ ነገር ግን ጎደኛዬን ሳማክረው አንዴ ስለተሳልክ ያሰብከው ነገር ቢሳካም ባይሳካም አንዴ ተስለካልና ማስገባት አለብክ አለኝ ይህንን ሀሳብ ግልፅ ስላልሆነልኝ ብታብራሩልኝ በእግዚአብሔር ፍቅር እጠይቃለሁ
@abagudakershu9599
3 ай бұрын
በቀደመው ዘመን የሌዊ ወገኖች ማለትም ካህናቱ ንብረት እና የምንዳ ስራ ያልተፈቀደላቸውና መተዳደሪያቸውም የምዕመኑ አስራትና በኩራት ወዘተ እንደነበር ይነገራል። ዛሬ ግን የቤተክርስቲያን አገልግሎት በከተሞች የ part time ስራ የሆነበት ዘመን ላይ ደርሰናል። ካህናቱ ከመዕመኑ የተሻለ ገቢና ኑሮ አላቸው። የእርሶን ሳይጨምር ብዙዎቹ የፊታቸው ገፅ ሳይቀር ይመሰክርባቸዋል፤ በስብ ምክንያት መተንፈስ ሲቸገሩ ። ብዙ ቤተክርስቲያናት ነጋዴ ሆነው ሰው ሳይሆን ህንፃ ገንብተው አከራይተው በሚሊዮኖች ወርሀዊ ገቢ አላቸው። የቤተክርስቲያናችን ህግ ደግሞ ፈሰስ ከታች ወደላይ እንጂ ወደ ታች የለም፤ ስለዚህ ቦሌ ብኖርም አስራቴን ለገጠር ለተቸገሩ ቤተክርስቲያናት ብሰጥስ? አባ ባያዩት ካርኒ ባይቆርጡለት ፈጣሪ ያየዋል የሚል ሀሳብ አለኝ። ይምከሩኝ ካጠፋሁ ይቅር በሉኝ።
@ኤፍታህወለተሀና
3 ай бұрын
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን መምህር ቃለ ህይወትን ቃለ በረከትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን ቀንዲል ሚዲያ (ልማድና ክርስትና) በእውነቱ በቲቪ መታየት ያለበት ፕሮግራም ነው
@gemirum2608
3 ай бұрын
የቤተ ክርስቲያን ካህን ፣መምህር ወይም አገልጋይ ለመቅጠር በላይኛው በከፍተኛው የቤተ ክሕነት መዋቅር ውስጥ ተቀጣሪዎች መቶ ሽህ ወይም ከዚያ በላይ እየከፈሉ የሚቀጠሩት አካሄድ ካልቆመ ቤተ ክርስቲያኗ የባሰ ችግር ላይ መውደቋ አይቀርም፤ በአለማዊ መንግስት የሚደረገው ሙስና ቤተ ክህነት ከገባ ወዲየት ይሄዳል ? በዚህ ምክንያት ሰዎች ሀይማኖታቸውን እስከመለወጥ ደርሰዋል።
@GetachewGhirmay
3 ай бұрын
አሜን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን ያገልግሎት ዘመናችሁን ሳብ ረዘም ያድርግልን ለእኛም ልዑል እግዚአብሔር የልቦናችን ዓይን ያብራልን አሜን አሜን አሜን
@Temesgen-oi6ln
3 ай бұрын
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን። ፓርታይም የምንሰራ ሰዎች እንዴት ነው አስራት በኩራት የምናወጣው? ስራ ስናገኝ ብቻ ነው አስራት በኩራት የምናወጣው? መምህራችን ቢያብራሩልን። አመሰግናለሁ።
@ኤፍታህወለተሀና
3 ай бұрын
ደግመሽ ልብ ብለሽ አድምጭው እህቴ ትምህርቱን። አስራት ማለት እኮ ከገቢሽ ከ 10 አንድ የሚሰጥ ነው ። ያአ ማለት ካልሰራት አስርም አንድም የሚባል ነገር እኮ የለሽም ስለዚህ ካለሽ ገቢ ሁሉ 10 አንድ የሚሰጥ ነው አስራት ; ከሌለሽ የለሽም
@This-fk4rg
3 ай бұрын
ከሌለህ ከየት ታመጣለህ ? መቼም ስረቅ አይባልም ፡፡ አስራት ካገኘኧው ከ አስር አንድ ወይም ከመቶ አስር ማእት ነው ፡፡
@Temesgen-oi6ln
3 ай бұрын
@@ኤፍታህወለተሀና አመሰግናለሁ።
@Temesgen-oi6ln
3 ай бұрын
@@This-fk4rg አመሰግናለሁ።
@LemLemSisay-lo6qs
3 ай бұрын
ከሰራሽው ካገኘሽው ገቢሽ ነው እምታወጭው ከሌለሽማ የለሽም ለምሳሌ የሆነ ስራ እየሰራሽ ላንድ ወር እረፍት ብትወስጂ እና ደሞዝ ባትቀበይ ማለት ነው
@samiasgelite9350
3 ай бұрын
ቃለህይወት ያሰማልን መምህር፣ በዕውነት ትልቅ ትምህርት ነው ያገኘነው፤ ቃሉን ለመፈፀም ያበርታን።
@ftsumwondimumamo2777
3 ай бұрын
እድሜ ጤና ይይስጦት መምህር እኔ አስራት በኩራት በየወሩ አስቀምጣለሁ ከዚያም ለተጉዱ ቤተክርስትያናን ለነዋየ ቅድሳት መግዧ አደርጋለሁ በዚህ ላይ ምን ይላሉ እመሰግናለሁ
@MuezGidey-xb3dn
3 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን። ጥያቄ አለኝ:- የቤተክርስቲያን የሰአት አቆጣጠር እንዴት ነው? ቀን የሚጀምረው ጠዋት ነው ወይስ ማታ? ከማታ 12፡00 ሰአት በኃላ ወዴት ይቆጠራል? ከቤተክርስቲያን የሰአት አቆጣጠር ጋር ተያይዞ በባለትዳሮች ዘንድ ግኑኝነት የሚፈቀደው ማክሰኞ ማታ ነው ወይስ ሮብ ማታ? ከጾም አንፃርስ ማክሰኞ ማታ ይጾማል ወይስ የፍስክ ይበላል? ሮብ ማታስ? በተጨማሪ፦ ለቅዳሜ በሚያነጋው ለሊት ዝንየት (ሕልመ ለሊት) ያጋጠመው ሰው ገላው ታጥቦ ለማታው ቤተመቅደስ ገብቶ በትንሳኤ ማህሌት መሳተፍ፣ ማስቀደስና መቁረብ ይችላል?
@addisaddis5406
3 ай бұрын
እኔ ግንቋጣሪ ነኝ ለቤተክርስቲያን አስራት አልሰጥም የሚገርመው ሰርቶ ደክሞ መና ነኝ ብቻ እጄን ይይዘኛልእንድሰጥ በፀሎት አስቡኝ
@LemLemSisay-lo6qs
3 ай бұрын
ጀምሪ እህቴ እኔም እንዳንች ነበርኩ አስራት ማውጣት ኪሳራ ነበር የሚመስለኝ ነገር ግን ገንዘቤ የት እንደሚገባ አላውቅም አሁን ግን እግዚአብሔር ይመስገን ማውጣት ስጀምር ባርኮልኛል
@addisaddis5406
3 ай бұрын
@@LemLemSisay-lo6qs እሺ እህቴ
@የመዳንቀንዛሬነው-ሸ9ጀ
24 күн бұрын
በእውነት ቃለ ይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመናችሁን ይባርክልን አሜን አሜን አሜን የኔም ጥያቄ ነው የተመለሰልኝ እግዚአብሔር ጤንነት እና እድሜ ይስጣችሁ 🙏🙏🙏
@ቤተልሄምጌጡ
2 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህር
@emano5974
3 ай бұрын
እኔ ነገ ዛሬ እዬልኩ 3አመት ሲሞላብኝ ከማገኝው አስቢ የሶስት ወር አስቀመጥኩ ግን ይቀረኛል እና እህት ወንድሞቼ አደራ አስራት አትብሉ እኔ እጅጉን አትርፌበታለሁ ክብሩ ይስፍልኝ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
@adyamdesalegne7018
2 ай бұрын
@@emano5974 me too
@MeirafBelete
3 ай бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር መጠየቅ ምፈልገው እኔ ቋሚ የሆነ በወር የማገኘው እንዲሁም ደግሞ ቋሚ ያልሆነ ስሰራ ብቻ የማገኘው ገቢ አለኝ ስለዚህ ከሁለቱም ነው አስራቴን የማወጣው? እኔ እስከ ዛሬ በወር ከማገኘው ላይ ነበረ የማወጣው ስለዚህ ምን ትሉኛላችሁ? ስለምትመልሱልን መልስ እግዚአብሔር ያክብርልኝ
@Efrata-o6o
3 ай бұрын
ሰላም እንዴት ናችሁ ትምህርቱን እጅግ በጣም ወደነው ነው የምንከታተለው ቃለህይወት ያሰማልን። ጥያቄ ነበረኝ ሴቶች በተለያየ ችግር ምክንያት እርግዝናቸው ቢሰናከል ወይም ቢያስወርዳቸው ከስንት ቀን በኋላ ነው ቤተክርስቲያን መግባት የሚችሉት እንደ አራስ ቤቱስ ጠበል መረጨት አለባቸው? እግዚአብሔር ያክብርልኝ
@ናፍቆቴእማ-ኈ2ነ
3 ай бұрын
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮቻንን ሰለ ዘመኑ አጥማቂ በደንብ ትምህርት በርግጥ አስተምራችኃው ብትደጋግሙት መልካም ነው ብዙ እህቶች ብዙ ወንድሞች እያጣን ነው
@መቅደስየድንግልማርያምልጅ
3 ай бұрын
በውነቱ መምህራችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ያገልግሎት ዘመኖትን ያርዝምልን እጅግ በጣም በናተ ብዙነገሮችን አትርፈናል በናተ በተለይ በስደት አለም ያለነው ቤተክርስቲያን መሔድ እየፈለግን ለማይፈቀድልን እውነት በጣም ጠይማችሁናል እጅግ አድርገን እናመሰግናለን🙏✝️❤ መምህር እኔ 2ጥያቄወች አሉኝ አስራት በኩራትና ስለት ለዛው ለተሳልበት ደብር ነው መሰጠት ያለበት ወይስ የትኘውም ደብር መሰጠት ይቻላል እኔ ያለሁት በስደት ነበር አስራት እሰጣለሁ ብዬ ቃል የገባሁት ላደኩበት ደብር ለመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ነው አሁንግን ቤተሰቦቼ በደሌላ ሀገር ሔደዋል ሀገር ለመግባት ጥቂት ቀናት ነው የቀረኝ አስገብቼ አላቅም አሁን ስገባ ያጠራቀሙኩትን አስራት ለዛ ላሰቡኩበት ደብር ነው መስጠት የምፈልገው ይቻላል ወይስ አይቻልም እዳታልፉኝ መልሱልኝ መምህር አመሰግናለሁ🙏❤
@melakuendal
3 ай бұрын
አጥቢሄ ሀብታሞ ከሆነ ለተጎድ ብሰጥስ
@ፅጌማርያም-21
3 ай бұрын
የኔም ጥያቄ ነበር
@TesfaBelay-q1i
3 ай бұрын
,በእውነት መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን እድሜና ይስጥልን እረጂም የአገልግሎት ዘመናትን ይባርክልን በጣም በጉጉት ስንጠብቀው የነበረ ትምህርት ነው እናመሰግናለን ለአስራ በኩራት ልባችን ያንቃልን እግዚአብሔር አምላክ🙏🙏🙏🙏🙏🙏
@ገጠርቤተክርስቲያን
3 ай бұрын
ቃለ ሕይወት ያሰማልን!! ለሦስት ጊዜያት በሥርዓተ ማዕድ ዙርያ ጠይቄ ግን አልተመለሰልኝም !! ለዐራተኛ ጊዜ፦ ##❴ሥርዐተ ማዕድ በሚለው አልተነሳም!!!!❵ 1. በማዕድ ተከናንበን ምግብ መብላት እንችላለን ?? 2. ምግብ ስንበላ በግራ እጅ መብላት ይቻላል ?? "አንድ አባት ጓደኞቼ ሲያደርጉ አይተው ስለ ተቆጣ ጥያቄ አሳድሮብኝ ነው" ስለምትመልሱልኝ አመሰግናለሁ !!!!!
@mitikuabera602
3 ай бұрын
መከናነብ አይቻልም በግራ እጅ ችግር የለውም
@selamawitfisseha6292
3 ай бұрын
ቃል ሀይወት ያሰማልን መምህር፤ ታቦት አቁሞ ልመና ዓለማዊ ልመና የሚመስል ድርጊት ተለምዱዋል ፤ ልቦና ይስጠን
@ye9teen1053
3 ай бұрын
ሰላም እንዴት ናችሁ መጋቤ ሃይማኖት እና ቀዳሜ ፀጋ ለስካሁኑ ቃለ ህይወትን ያሰማልን ያለኝ ጥያቄ በብድር ቢዝነስ የጀመርን ሰዎች እዳችንን ሳንጨርስ ምናገኘው ገንዘብ እንደ ትርፍ ይቆጠራል ? ደግሞስ አስራት ማውጣት አለብን ?
@kitessemakit
Күн бұрын
እግዚአብሔር ፡ ይስጥልን ፡ ቃለ ፡ ሕይወት ፡ ያሰማልን ፡ ያገልግሎት ፡ ዘመናችሁን ፡ ይቀበልልን ፡ ይባርክልን ፡ ሐገራችንን ፡ ኢትዮጵያን ፡ ሰላም ፡ ያድርግልን ፡ ተዋሕዶ ፡ ሃይማኖታችንን ፡ ይጠብቅልን ፡ እግዚአብሔር ፡ ሕፃናቱን ፡ በጥበብ ፡ በሞገስ ፡ ያሳድግልን ፡ ይጠብቅልን ፡ አሜን ፡ እንኳን ፡ ለብርሃነ ፡ መስቀሉ ፡ በሰላምና ፡ በጤና ፡ አደረሰን ፡ ለሁላችንም ፡ መልካም ፡ በዓል ፡ ይሁንልን ፡ ወስብሐት ፡ ለእግዚአብሔር ፡ ወለወላዲቱ ፡ ድንግል ፡ ወለመስቀሉ ፡ ክቡር ፡ አሜን።
@ፅጌማርያም-21
3 ай бұрын
እንኳን በሠላም መጡልን መምህር. ለምሳሌ አስራት የምልከው ምንም ገቢ ለሌለው ለገጠር ያለ ቤተክርስቲያን እዳውም የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ነው በንሰሀ አባቴ በኩል ነው የምልከው ለአጥቢያዬ ቤተክርስቲያን ልኬ አላውቅም
@lidiya727
3 ай бұрын
እኔም እንደዛ ነው የምልከው ለአጥቢያም እልካለሁ እያቀያየርኩ ነው የምልከው
@kidistbekele4015
3 ай бұрын
መ/ር በእውነት ጎዶሎዬ የምሞላበት ት/ት አግኝቻለው። እ/ር ይጠብቅህ።እኔ ግን እጅግ ሀጥያተኛ ነኝ ባለቤቴ መናፍቅ ነው አሁን ልጆቼንም ሊያስክድብኝ እየታገለኝ ነው ታምሜያለሁ ምን እደማደርግ አላውቅም በጭንቀት ብቻ ልጠፋ ነው መ/ር የምክር አገልግሎት እፈልጋለሀ።
@abunieayanaw9079
3 ай бұрын
እህቴ አይዞሽ ፁሚ ስገጂ የመምህር ተስፍየ ገጠመኝ አዳምጭ ብዙ ትምህርት ታገኛለሽ የመናፍቅ መንፈስ በስላሴ ስም ታሰር በቅዱስ ሚካኤል ስም ታሰር እያልሽ የቅዱሳንን ስም እየጠራሽ ስገጂ መንፈሱ ይታሰራል አይዞሽ እህታችን እመብርሀን ትርዳሽ
@eyarslaewarkneh4548
3 ай бұрын
ፈጣሪ ይርዳን እመአምላክ ከነልጃ ትቁምልሽ
@emano5974
3 ай бұрын
ፀልይ በፍፁም ተስፍ እንዳትቆርጭ❤❤❤❤❤
@lidiya727
3 ай бұрын
ጸልይ እግዚአብሔር ታሪክ ይቀይራል እግዚአብሔር አምላክ ይርዳሽ ድንግል አትለይሽ አይዞሽ
@fasikaalem7483
Ай бұрын
በዉነት ከስት ስቴ እደመለሱኝ እኔና መድሐኒአለም እናዉቃለን እዉነትም ልምድና ክርስትና እርሱ በሚገባየተሠጠዉና ስትህዝብ ከስተቱ እየመለሠያለ ድቅ ትምህርትነዉ ቃለህይወትን ያሰማል በድሜ በጤና ይጠብቅልን እግዚአብሄር ይስጥልን 🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤🙏🙏🙏
@This-fk4rg
3 ай бұрын
ለምሳሌ የኔ አስራት 1000 ብር ቢሆንና እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው 2 የገጠር ቤተክርስትያኖች ለእያንዳንዳቸው 500 ብር ባስገባ ስርአቱ ይፈቅዳል ? ቤተከርስትያን አንድነች ብዬ ነው ፡፡
@shaamsusdinshaamsusdin3866
3 ай бұрын
በዕውነት ቀድል ሚድያ እናመሠግናለን ሺ አመት ኑሩልን መምራችን ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህር አድ ጥያቂ አለኛ አገር ለመግባት 6 ወር ነው የቀርኛ ግን እሥከ ሥድስት ወር ንሥሀ ሣልገባ ልቀመጥ ነው እጂግ በሐጥያት ወድቂአለው በጣም እየጨነቀኛ ነው ምስራው ሠው ቤት ነው ግን በየ ቀኑ ሐጥያት እሠራለው በየቀኑ ንሥሐ ለመግባት እፈልግ ው ይምከሩኛ ሊሊላው ትምርት ይሆናል
@TesfaBelay-q1i
3 ай бұрын
,በእውነት ውድ መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ያቆይልን በቤቱ ያፅናልን የሰማውን በልባችን ይደርብን
@CellnetCeldjsksks
3 ай бұрын
እኳን ደህና መጡልን ቃል ሂወት ቃል በረከት ያሰማልን የገልግሎት ዘመኖትን ይባርክልን የምታስተምሩንን በልባችን ጽላት አኑሮ ለሂወት ያርግልን🤲🤲🤲
@meseretbiru4565
3 ай бұрын
ሰሳም መምህር እኔ አስራት የምሰጠው አግር ቤት ላለ ቤተክርስቲያን ነው እኔ ያለሁት ውጭ አገር ነው ይሄ ችግር አለሁ
@eyarslaewarkneh4548
3 ай бұрын
የብዙ ስው ጥያቄ ነው ተባረኪ እህቴ
@ehetgebrielabebe588
3 ай бұрын
አሜን መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን በዕድሜ በፀጋ ይጠብቅልን
@እመቤትየደሴዋ
3 ай бұрын
ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር 🍃💐 የኔ ጥያቄ ክርስትና የለኝም አልተነሳሁም አስራት እዴት ማዉጣት እችላለሁ ሌላዉ ጥያቄ ባለማወቅ ለመናፍቆች የወር ደመወዜን ተስየ ቡሀላ ሲገባኝ ገንዘቡን ለአርሴማ ቤተክርስቲያን ማሰሪያ ሰጠሁት እዴት ይታያል
Пікірлер: 401