ዓመታዊው የቁስቋም ማርያም የስደቷ መታሰቢያ ክብረ በዓል ህዳር 6 ቀን 2016 ዓ/ም በድምቀት መከበሩ ይታወሳል:: ሰንበት ትምህርት ቤታችን ከዋዜማው ጀምሮ ጀምሮ የተከናወኑ መንፈሳዊ ኩነቶችን በፌስ ቡክ: ቴሌግራም እና ዩትዩባችን እንደምናካፍላችሁ አያሳወቅን ለአሁኑ በሌሊቱ ማህሌት ከቀረቡት ወረቦች አንዱን ጋበዝናችሁ🙏🏾
Негізгі бет ወዮሴፍ አረጋዊ ዘይፀውር ስንቀኪ አልቦ እንበለ ሰሎሜ ዘያስተባርየኪ ለኪ
Пікірлер: 2