ቁስቋም ማርያም ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት (Entoto Qusquam Mariam)
የምዕራፈ ሕይወት ሰ/ት/ቤት የተመሠረተው በ1971 ዓ.ም ሲሆን ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ወጣቶችን በትምህርተ ሃይማኖትና በሥነ-ምግባር በማስተማር ላይ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ከ1986 ዓ.ም. ጀምሮ ወጣቶችን በቀዳማይ፣ በካልአይ እና በሳልሣይ ክፍል በመከፋፈል ትምህርተ ሃይማኖትና ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባርን ሲያስተምር ቆይቷል፡፡ ሰ/ት/ቤቱ ከተለያዩ አንጋፋ ሰንበት ት/ቤቶች ተሞክሮዎችን በመውሰድ ፤ ህጻናቱን በዕድሜና በዘመናዊ ትምህርት በ3/ሦስት/ ክፍል በመከፋፈል በቤተክርስቲያን ትምህርት በመኮትኮት እያስተማረ ይገኛል፡፡ ሌላው በዚህ ሰ/ት/ቤት ለየት የሚያደርገው በጋሞኛ ቋንቋ የሚማሩ እና የሚዘምሩ የሰንበት ት/ቤት ጋሞኛ ክፍል ነው ፡፡ ይህ የጋሞኛ ክፍል የተመሰረተው በ1990 ዓ.ም. ሲሆን በደብሩ የሰበካ ጉባኤ አባላት ግማሹ የጋሞ ተወላጆች ሲሆኑ ፤ ምዕራፈ ሕይወት ሰ/ት/ቤትም በቋንቋቸው ትምህርትና መዝሙር በመቅረጽ እያስተማረ የሚገኝ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው፡፡- 6:31
- 7 ай бұрын
የምዕራፈ ሕይወት ሰ/ት ቤት የምሥረታ በዓል
- 16:37
- 8 ай бұрын
ወዮሴፍ አረጋዊ ዘይፀውር ስንቀኪ አልቦ እንበለ ሰሎሜ ዘያስተባርየኪ ለኪ
- 5:20
- 8 ай бұрын
ህዳር 6 ቁስቋም ማርያም የነበሩ ልዩ ልዩ ሁነቶች
- 6:33
- 10 ай бұрын
መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ
- 6:39
- 10 ай бұрын
የምዕራፈ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት የበገና ተመራቂዎች
- 11:41
- 10 ай бұрын
ዘማሪ ዘውዱ ጌታቸው
- 3:41
- 10 ай бұрын
እግዚአብሔርን አመስግኑት
- 20:12
- 10 ай бұрын
“ና ወደ መስክ እንወጣ” በመጋቤ ሃይማኖት መምህር ኢዮብ ይመኑ
- 4:40
- Жыл бұрын
የጋሞኛ መዝሙር በእናቶች
- 15:59
- Жыл бұрын
የ "በኣተ ግብጽ" መታሰቢያ በዓል በእንጦጦ መንበረ ንግስት ቁስቋም ማርያም ቤ/ያን ግንቦት 24 ቀን 2015 ዓ/ም በድምቀት ተከብሯል::
- 11:13
- Жыл бұрын
በእንጦጦ መንበረ ንግስት ቁስቋም ማርያም ቤተ ክርስቲያን የምዕራፈ ሕይወት ሰ/ት/ቤት የ2015 ዓ.ም የጥምቀት በዓል አከባበር ትውስታዎች
- 6:46
- Жыл бұрын
ኦኒጋትሶ - እግዚአብሔር ይምራን (የጋሞኛ ዝማሬ በእንጦጦ ቁስቋም ማርያም ቤ/ያን)
- 15:44
- Жыл бұрын
"አዘክሪ ድንግል"
- 14:01
- Жыл бұрын
በቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታልና በጌርጌሴኖን ያሉ ህሙማንን ጥየቃ መርሃግብር
- 32:58
- 2 жыл бұрын
ጌታ ለምን ተሰደደ?
- 6:27
- 2 жыл бұрын
Пікірлер