የመንበረ ንግስት ቁስቋም ማርያም ቤተ ክርስቲያን ምዕራፈ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት በጋሞኛ ቋንቋ የሚማሩ እና የሚዘምሩ ወጣቶችን በማደራጀት በ1990 ዓ.ም. የጋሞኛ ክፍል አቋቁሟል፡፡ ከደብሩ የሰበካ ጉባኤ አባላት ግማሽ ያህሉ የጋሞ ተወላጆች በመሆናቸው፤ ሰንበት ትምህርት ቤታችን በደንብ በሚረዱት ቋንቋቸው መንፈሳዊ ትምህርትና መዝሙር በማዘጋጀት፣ በማስጠናት እና በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡
Негізгі бет ጌሻዬ ሃያ (እመቤታችን ሆይ ነይልን) - የጋሞኛ መዝሙር
Пікірлер: 33